TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ ፦ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን በአሁን ሰዓት በብሄራዊ ቤተመንግስት አቀባበል እየተደረገላቸው ይገኛል። በአቀባበል ስነስርዓቱ የኢፌዴሪ ፕ/ት ሳህለወርቅ ዘውዴን ጨምሩ የተለያዩ ሚኒስትሮች ተገኝተዋል። @tikvahethiopia
#ሽልማት

ወርቅ ያመጡ አትሌቶቻችን !

ለሁሉም 1.5 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተበርክቷል።

እንደተሳትፏቸው መጠንና እንዳስመዘገቡት ስኬት ተጨማሪ ሽልማት ተበርክቷል።

🇪🇹 ለተሰንበት ግደይ (1.5 ሚሊዮን ብር + 500 ሺህ ብር ለቡድን ስራ )

🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ (2.5 ሚሊዮን ብር - ሁለት ሜዳሊያ በማምጣቷ)

🇪🇹 ታምራት ቶላ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር ሪከርድ በመስበሩ)

🇪🇹 ጎተይቶም ገብረስላሰ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር የሻምፒዮናውን ሪከርድ በመስበሯ)

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ሽልማት

በኦሪጎን 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳትፎ ከዓለም ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን የተሰጠው ሽልማት ዝርዝር ፦

በቡድኑ በልዩ ልዩ ስራ ላይ የተሳተፉ ፦

- አቶ ቃሲም ገመዳ የብሄራዊ ቡድኑ ወጌሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ወ/ሮ ቅድስታ ታደሰ ረዳት ሀኪም ፦ 75 ሺህ ብር
- ዶ/ር አያሌው ጥላሁን የብሄራዊ ቡድኑ ሀኪም ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ ከተማ ይፍሩ ኦፊሻል አባል ፦ 50 ሺህ ብር
- ወ/ሮ ማስተዋል ሞላልኝ ፦ 50 ሺህ ብር
- አቶ ስለሺህ ብስራት የኮሚኒኬሽን ጉዳይ መሪ ፦ 75 ሺህ ብር
- አቶ ዮሐንስ እንግዳ ፦ 85 ሺህ ብር ተሸላሚ
- ዶ/ር በዛብህ ወልዴ የስራ አስፈፃሚ አባል ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ ሳሙኤል ብርሃኑ ምክትል የቴክኒክ ቡድን መሪ ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ አስፋው ዳኜ የቴክኒክ ቡድን መሪ ፦ 100 ሺህ ብር
- ኮ/ር ማርቆስ ገነቴ ምክትል ቡድን መሪ ፦ 85 ሺህ ብር

የአትሌቶች አሰልጣኞች ፦

- አብዮት ተስፋዬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሙሉቀም ፍቅሬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ወንድዬ ደሳለኝ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጌታነህ ተሰማ ፦ 50 ሺህ ብር

(ያሰለጠኗቸው አትሌቶች ዲፕሎማ ያገኙ)

- አሰልጣኝ ተሾመ ከበደ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሀብታሙ ግርማ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ብርሃኑ መኮንን ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ንጋቱ ወርቁ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ኢሳ ሸቦ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሁሴን ሽቦ ፦ 75 ሺህ ብር

(ያሰለጠኗቸው አትሌቶች ሜዳሊያ ያገኙ)

- አሰልጣኝ ኢብራሂም ዳኜ ፦ 100 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ደቻሳ ኃይሉ ፦ 100 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ከፍያለው አለሙ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ስንታየሁ ካሳሁን ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ይረፉ ብርሃኑ ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሃጂ አዲሎ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ኃይሌ እያሱ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ህሉፍ ህይደጎ ፦ 300 ሺህ ብር

አትሎቶች ተሳትፎ ያደረጉ ፦

(10 ሺህ፣ 800 ሜትር ፣ 3000 መሰናክ፣ 5000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ ማራቶን)

- ታደሰ ወርቁ ፦ 50 ሺህ ብር
- እሸቴ በክሬ ፦ 50 ሺህብር
- ጌትነት ዋለ ፦50 ሺህ ብር
- ሳይፋ ቱራ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሰለሞን ባረጋ ፦ 50 ሺህ ብር
- ድርቤ ወልተጂ ፦ 50 ሺህ ብር
- ፍሬወይኒ ኃይሉ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሂሩት መሻሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኤርሚያስ ግርማ፦ 50 ሺህ ብር
- ሃብታም አለሙ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጫሉ ዲቦ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሌሊሳ ዴሲሳ ፦ 50 ሺህ ብር
- አባብል የሻነው ፦ 50 ሺህ ብር
- ጥላሁን ኃይሌ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሙክታር እድሪስ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሂሩት መሸሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኤርሚያስ ግርማ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሃብታም አለሙ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሲምቦ አለማየሁ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኃይለማርያም አማረ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሳሙኤል አባተ ፦ 50 ሺህ ብር
- አክሱማዊት እምባዬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሳሙኤል ተፈራ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጫሉ ቴሶ ፦ 50 ሺህ ብር
- አባብል የሻነው ፦ 50 ሺህ ብር
- እሸቴ በክሬ ፦ 50 ሺህ ብር

(ዲፕሎማ ያገኙ)

- ዮሚፍ ቀጀልቻ ፦ 150 ሺህ ብር
- ታደሰ ለሚ ፦ 150 ሺህ ብር
- ቶለሳ ቦደና ፦ 150 ሺህ ብር
- ቦሰና ሙላት ፦ 150 ሺህ ብር
- በሪሁ አረጋዊ ፦ 150 ሺህ ብር
- እጅጋየሁ ታየው ፦ 150 ሺህ ብር + ለቡድን ስራ 500 ሺህ ብር
- ጌትነት ዋለ ፦ 150 ሺህ ብር

(ነሃስ እና ከዛ በላይ)

- ዳዊት ስዩም ፦ 700 ሺህ ብር
- መቅደስ አበበ ፦ 700 ሺህ ብር
- ወርቀውሃ ጌታቸው ፦ 1 ሚሊዮን ብር
- ለሜቻ ግርማ ፦ 1 ሚሊዮን ብር
- ሞስነት ገረመው ፦ 1 ሚሊዮን ብር

ወርቅ ያመጡ አትሌቶቻችን !

- ለተሰንበት ግደይ (1.5 ሚሊዮን ብር + 500 ሺህ ብር ለቡድን ስራ )
- ጉዳፍ ፀጋይ (2.5 ሚሊዮን ብር - ሁለት ሜዳሊያ በማምጣቷ)
- ታምራት ቶላ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር ሪከርድ በመስበሩ)
- ጎተይቶም ገብረስላሰ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር የሻምፒዮናውን ሪከርድ በመስበሯ)

(ልዩ ሽልማት)

- የኢትዮጵያ አትሌቲክሥ ፌዴሬሽን ፕ/ት ኮ/ር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ፦ 40 ግራም የአንገት ሃብል
- የቡድን መሪ አቶ ተፈራ ሞላ ፦ 100 ሺህ ብር

@tikvahethiopia
#ሽልማት

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሽልማት (በካቢኔ ውሳኔ) ፦

🇪🇹 ለመላው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን 10 ሚሊዮን ብር

🇪🇹 የወርቅ ቅብ ሰሃን " እናመሰግናለን " የሚል ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ

🇪🇹 አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ለሜቻ ግርማ 350 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ሞስነት ገረመው 350 ካሬሜትር መሬት

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሽልማት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሽልማት (በካቢኔ ውሳኔ) ፦ 🇪🇹 ለመላው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን 10 ሚሊዮን ብር 🇪🇹 የወርቅ ቅብ ሰሃን " እናመሰግናለን " የሚል ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ 🇪🇹 አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ለሜቻ ግርማ 350…
#ሽልማት

ወርቅ ያመጡ አትሌቶች #በአዲስ_አበባ 500 ካሬ ሜትር የመሬት ስጦታ ተበረከተላቸው። ሶጣታው የተበረከተው በከተማው አስተዳደር ካቢኔ ውሳኔ ነው።

🇪🇹 አትሌት ለተሰንበት ግደይ 500 ካሬ ሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ጎተይቶም ገ/ስላሰ 500 ካሬ ሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ታምራት ቶላ 500 ካሬ ሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ (ልዩ ተሸላሚ) 500 ካሬ ሜትር መሬት እና ወርቅ ቅብ " እናመሰግናለን " የሚል ስጦታ

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ሽልማት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሽልማት (በካቢኔ ውሳኔ) ፦ 🇪🇹 ለመላው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን 10 ሚሊዮን ብር 🇪🇹 የወርቅ ቅብ ሰሃን " እናመሰግናለን " የሚል ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ 🇪🇹 አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬሜትር መሬት 🇪🇹 አትሌት ለሜቻ ግርማ 350…
#ሽልማት

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ቡድን አባላት የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ።

የዛሬው የማበረታቻ ሽልማት የተበረከተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ባዘጋጀው የምስጋናና የማበረታቻ ሽልማት መርሀግብር ላይ ነው።

በዚህም መሰረት ፦

🥇 የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኙ አራቱ አትሌቶች (ለተሰንበት ግደይ፣ ታምራት ቶላ፣ ጎተይቶም ገብረስላሴ፣ ጉዳፍ ፀጋይ) ለእያንዳንዳቸው የ60 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ፤

🥈 የብር ሜዳሊያ ላስገኙት አራት አትሌቶች (የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘችውን ጉዳፍ ፀጋይን ጨምሮ) ለእያንዳንዳቸው የ40 ሺህ ብር ስጦታ ፤

🥉የነሀስ ሜዳሊያ ላስገኙት ኹለት አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ30 ሺህ ብር ስጦታ ፤

➡️ ዲፕሎማ ላገኙ 10 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ10 ሺህ ብር ስጦታና ለተሳተፉ 16 አትሌቶች ለእያንዳንዳቸው የ7 ሺህ ብር የገንዘብ ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉን ጨምሮ የፌደሬሽኑ አመራሮች፣ አሠልጣኞች እና የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ መሪዎች በየደረጃቸው የተለያዩ የገንዘብ ስጦታዎች ተበርክቶላቸዋል።

Credit : Addis Maleda Newspaper

@tikvahethiopia