TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ሽልማት

በኦሪጎን 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተሳትፎ ከዓለም ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሄራዊ ቡድን የተሰጠው ሽልማት ዝርዝር ፦

በቡድኑ በልዩ ልዩ ስራ ላይ የተሳተፉ ፦

- አቶ ቃሲም ገመዳ የብሄራዊ ቡድኑ ወጌሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ወ/ሮ ቅድስታ ታደሰ ረዳት ሀኪም ፦ 75 ሺህ ብር
- ዶ/ር አያሌው ጥላሁን የብሄራዊ ቡድኑ ሀኪም ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ ከተማ ይፍሩ ኦፊሻል አባል ፦ 50 ሺህ ብር
- ወ/ሮ ማስተዋል ሞላልኝ ፦ 50 ሺህ ብር
- አቶ ስለሺህ ብስራት የኮሚኒኬሽን ጉዳይ መሪ ፦ 75 ሺህ ብር
- አቶ ዮሐንስ እንግዳ ፦ 85 ሺህ ብር ተሸላሚ
- ዶ/ር በዛብህ ወልዴ የስራ አስፈፃሚ አባል ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ ሳሙኤል ብርሃኑ ምክትል የቴክኒክ ቡድን መሪ ፦ 85 ሺህ ብር
- አቶ አስፋው ዳኜ የቴክኒክ ቡድን መሪ ፦ 100 ሺህ ብር
- ኮ/ር ማርቆስ ገነቴ ምክትል ቡድን መሪ ፦ 85 ሺህ ብር

የአትሌቶች አሰልጣኞች ፦

- አብዮት ተስፋዬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሙሉቀም ፍቅሬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ወንድዬ ደሳለኝ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጌታነህ ተሰማ ፦ 50 ሺህ ብር

(ያሰለጠኗቸው አትሌቶች ዲፕሎማ ያገኙ)

- አሰልጣኝ ተሾመ ከበደ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሀብታሙ ግርማ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ብርሃኑ መኮንን ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ንጋቱ ወርቁ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ኢሳ ሸቦ ፦ 75 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሁሴን ሽቦ ፦ 75 ሺህ ብር

(ያሰለጠኗቸው አትሌቶች ሜዳሊያ ያገኙ)

- አሰልጣኝ ኢብራሂም ዳኜ ፦ 100 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ደቻሳ ኃይሉ ፦ 100 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ከፍያለው አለሙ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ስንታየሁ ካሳሁን ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ይረፉ ብርሃኑ ፦ 150 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ሃጂ አዲሎ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ኃይሌ እያሱ ፦ 200 ሺህ ብር
- አሰልጣኝ ህሉፍ ህይደጎ ፦ 300 ሺህ ብር

አትሎቶች ተሳትፎ ያደረጉ ፦

(10 ሺህ፣ 800 ሜትር ፣ 3000 መሰናክ፣ 5000 ሜትር፣ 1500 ሜትር፣ ማራቶን)

- ታደሰ ወርቁ ፦ 50 ሺህ ብር
- እሸቴ በክሬ ፦ 50 ሺህብር
- ጌትነት ዋለ ፦50 ሺህ ብር
- ሳይፋ ቱራ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሰለሞን ባረጋ ፦ 50 ሺህ ብር
- ድርቤ ወልተጂ ፦ 50 ሺህ ብር
- ፍሬወይኒ ኃይሉ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሂሩት መሻሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኤርሚያስ ግርማ፦ 50 ሺህ ብር
- ሃብታም አለሙ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጫሉ ዲቦ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሌሊሳ ዴሲሳ ፦ 50 ሺህ ብር
- አባብል የሻነው ፦ 50 ሺህ ብር
- ጥላሁን ኃይሌ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሙክታር እድሪስ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሂሩት መሸሻ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኤርሚያስ ግርማ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሃብታም አለሙ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሲምቦ አለማየሁ ፦ 50 ሺህ ብር
- ኃይለማርያም አማረ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሳሙኤል አባተ ፦ 50 ሺህ ብር
- አክሱማዊት እምባዬ ፦ 50 ሺህ ብር
- ሳሙኤል ተፈራ ፦ 50 ሺህ ብር
- ጫሉ ቴሶ ፦ 50 ሺህ ብር
- አባብል የሻነው ፦ 50 ሺህ ብር
- እሸቴ በክሬ ፦ 50 ሺህ ብር

(ዲፕሎማ ያገኙ)

- ዮሚፍ ቀጀልቻ ፦ 150 ሺህ ብር
- ታደሰ ለሚ ፦ 150 ሺህ ብር
- ቶለሳ ቦደና ፦ 150 ሺህ ብር
- ቦሰና ሙላት ፦ 150 ሺህ ብር
- በሪሁ አረጋዊ ፦ 150 ሺህ ብር
- እጅጋየሁ ታየው ፦ 150 ሺህ ብር + ለቡድን ስራ 500 ሺህ ብር
- ጌትነት ዋለ ፦ 150 ሺህ ብር

(ነሃስ እና ከዛ በላይ)

- ዳዊት ስዩም ፦ 700 ሺህ ብር
- መቅደስ አበበ ፦ 700 ሺህ ብር
- ወርቀውሃ ጌታቸው ፦ 1 ሚሊዮን ብር
- ለሜቻ ግርማ ፦ 1 ሚሊዮን ብር
- ሞስነት ገረመው ፦ 1 ሚሊዮን ብር

ወርቅ ያመጡ አትሌቶቻችን !

- ለተሰንበት ግደይ (1.5 ሚሊዮን ብር + 500 ሺህ ብር ለቡድን ስራ )
- ጉዳፍ ፀጋይ (2.5 ሚሊዮን ብር - ሁለት ሜዳሊያ በማምጣቷ)
- ታምራት ቶላ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር ሪከርድ በመስበሩ)
- ጎተይቶም ገብረስላሰ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር የሻምፒዮናውን ሪከርድ በመስበሯ)

(ልዩ ሽልማት)

- የኢትዮጵያ አትሌቲክሥ ፌዴሬሽን ፕ/ት ኮ/ር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ፦ 40 ግራም የአንገት ሃብል
- የቡድን መሪ አቶ ተፈራ ሞላ ፦ 100 ሺህ ብር

@tikvahethiopia