#ሽልማት
ወርቅ ያመጡ አትሌቶቻችን !
ለሁሉም 1.5 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተበርክቷል።
እንደተሳትፏቸው መጠንና እንዳስመዘገቡት ስኬት ተጨማሪ ሽልማት ተበርክቷል።
🇪🇹 ለተሰንበት ግደይ (1.5 ሚሊዮን ብር + 500 ሺህ ብር ለቡድን ስራ )
🇪🇹 ጉዳፍ ፀጋይ (2.5 ሚሊዮን ብር - ሁለት ሜዳሊያ በማምጣቷ)
🇪🇹 ታምራት ቶላ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር ሪከርድ በመስበሩ)
🇪🇹 ጎተይቶም ገብረስላሰ (1.5 ሚሊዮን ብር + 250 ሺህ ብር የሻምፒዮናውን ሪከርድ በመስበሯ)
@tikvahethiopia