#ሽልማት

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሽልማት (በካቢኔ ውሳኔ) ፦

🇪🇹 ለመላው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን 10 ሚሊዮን ብር

🇪🇹 የወርቅ ቅብ ሰሃን " እናመሰግናለን " የሚል ለኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ

🇪🇹 አትሌት ዳዊት ስዩም 250 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት መቅደስ አበበ 250 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ወርቅውሃ ጌታቸው 350 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ለሜቻ ግርማ 350 ካሬሜትር መሬት

🇪🇹 አትሌት ሞስነት ገረመው 350 ካሬሜትር መሬት

@tikvahethiopia