TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አርበኞች ግንቦት 7⬆️

አርበኞች ግንቦት 7 ዛሬ ነሀሴ 27/12/10 ዓ.ም ጠዋት #ሑመራ ሲገባ #ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡የአርበኞች ግንቦት 7 ታጣቂዎች ወታደራዊ ካምፑን በመዝጋት ወደ ኢትዮጵያ መግባት የጀመሩት ትናንት ነው፡፡

📌በአሁን ሰዓት ታጣቂዎቹ ወደ ጎንደር እየተጓዙ እንደሆነ ለመስማት ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወላይታ ሶዶ⬆️

ከወላይታ ዩኒቨርሲቲ አንዳንድ ግለሰቦች በተማሪዎች ላይ በፈጠሩት የደህንነት ስጋት ገጥሞአቸው የወጡ የሲዳማ ብሔር ተማሪዎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በተደረገው ውይይት #ችግሩ በመፈታቱ ዛሬ ከሲዳማ ዞን አስተዳደርና ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በተወከሉ አመራር አካላት በመመራት ወደ ወላይታ ሶዶ ያቀኑ ሲሆን ሲደርሱም የወላይታ ሽማግሌዎች፣ የኃይማኖት አባቶች፣ የአመራር አካላት እና የዩኒቨርሲቲ ማህበረ ሰብ፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም ከተለያዬ ኀብረተሰብ ክፍሎች የተወከሉ በተገኙበት #ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ለተማሪዎቹ ለተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል የሲዳማ ዞን አስተዳደር ታላቅ ምስጋና አቅርቧል።

ምንጭ:- የሲዳማ ዞን ባህል፣ቱሪዝምና የመንግስት ኮሙኒኬሽን መምሪያ

@tsegawolde @tikvahethiopia
ጎንደር⬆️የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጎንደር ከተማ ሲደርሱ #ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ሙሉ በሙሉ #በሴቶች እየተመራ ወደ #ኦስሎ የተጉዋዘው የበረራ ቡድን በቦታው ሲደርስ በዲፕሎማቶች እና የኢትዮጵያውያን ማሕበረሰብ አባላት #ደማቅ_አቀባበል ተደርጎለታል።

Via የኢትዮጵያ አየር መንገድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
እናመሰግናለን!!

#ሀዋሳ_ዩኒቨርስቲ ላደረጋቹልን #ደማቅ አቀባበል እናመሰግናለን!! ድካማችሁ ድካማችን ነው። እውነትም የሰላም ተምሳሌት የሰላም አምባሳደሮች ናችሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸በዛሬው ዕለት በዓዲግራት ከተማ እየተከበረ ያለው #ደማቅ የመስቀል በዓል ምክንያት በማድረግ የተካሄደው ታላቅ ሩጫ #መስቀል_ዓጋመ #ADIGRAT #ETHIOPIA

PHOTO: JOHN/TIKVAH-ETHIOIA
@tsegabwolde @tikvahethioia