TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ባምላክ ጥቃት ተፈፅሞባቸው ነበር...

የግብጹ ዛማሌክ ከሞሮኮው ሬይኔሳንስ ቤርካን (RS Berkane) ያደረጉትን የአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ የእግር ኳስ ጨዋታ የዳኙት ባምላክ ተሰማ ሜዳ ውስጥ ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል። ባምላክ ጥቃቱ የተፈጸመባቸው ባለፈው እሁድ የተደረገውን ጨዋታ በዳኙበት ወቅት ነው። የግብፅ ሰዎች እንደሚሉት ጥቃቱን የፈጸሙት የሞሮኮ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን እና የሬይኔሳንስ ቤርካን ፕሬዝዳንት ፎክዚ ሌክጃ ናቸው። ክለቡ በደርሶ መልሱ ጨዋታ ዳኛ ባምላክ ተሰማ ፍጹም ቅጣት ምት መስጠታቸውን በመቃወም ክስ እንደሚመሰርትባቸው አስታውቋል። የግብፁ ዛማሌክ በመለያ ምት አርኤስ ቤርካን የተባለውን የሞሮኮ ክለብ አሸንፎ የካፍ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ባለቤት የሆነው ባለፈው እሁድ ነበር።

Via #Eshete_Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#NewsAlert በቢሯቸው በተፈጸመ #ጥቃት ቆስለው በወታደራዊ አውሮፕላን ለሕክምና ወደ ኳታር የተወሰዱት የሞቃዲሾ ከንቲባ አብዲራሕማን ኦማር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ።
.
.
የሞቃዲሾ ከንቲባ አብዲራሕማን ኦማር በቢሯቸው በተፈጸመ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት መቁሰላቸው ይታወሴ። በወቅቱ ጥቃቱ ሲፈጸም በከንቲባው ቢሮ በጸጥታ ጉዳይ ላይ ውይይት እየተደረገ አይዘነጋም።

Via #Eshete_Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia