TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ከተራ

በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ጥር 10 ቀን የሚውለው የከተራ በዓል በድምቀት ተከብሮ ውሏል።

በክልል፣ ዞን፣ ወረዳ ደረጃ የሚገኙ የቲክቫህ አባላት በዓሉ በሰላም ተከብሮ መዋሉን እንዲሁም የበዓሉን ድባብ የሚያሳዩ ፎቶዎችን እያጋሩ ይገኛሉ።

www.tikvahethiopia.net በመግባት በአካባቢያችሁ የበዓል ድባብ ፎቶዎችን ማስቀመጥ ትችላላችሁ።

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBO
#ከተራ #ጥምቀት

መንግስት የዘንድሮ ዓመት የከተራ እና የጥምቀት በዓል በመላው ሀገሪቱ #በሰላም ተከብሮ መጠናቀቁን አሳውቋል።

የበዓላቱን በሰላም መጠናቀቅ አስመልክቶ ዛሬ ማምሻውን በኮሚኒኬሽን አገልግሎት በኩል መግለጫ ያወጣው መንግሥት ፤ የከተራ እንዲሁም የጥምቀት በዓላት በድምቀት እና በሰላም እንዲጠናቀቁ ላደረጉ አካላት በሙሉ ምስጋና አቅርቧል።

@tikvahethiopia