TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አዲስ አበባ⬇️

በአዲስ አበባ የሚገኙት 10 ክፍለ ከተሞች ምክር ቤቶች #ነገ አስቸኳይ ጉባኤዎቻቸውን ያካሂዳሉ። ምክር ቤቶቹ በአስቸካይ ጉባኤዎቻቸው የክፍለ ከተሞቹን ዋና #አመራር ሹም ሽር እንደሚያደርጉ የአዲስ አበባ ኢህአዴግ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌደራል ፖሊስ #አመራር ስልኮች ናቸው፦
09-44-70-37-45
09-12-33-72-00
09-44-05-46-80
09-11-60-80-24

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የፌደራል ፖሊስ #አመራር ስልኮች ናቸው፦
09-44-70-37-45
09-12-33-72-00
09-44-05-46-80
09-11-60-80-24

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥቆማ📌አሁንም አካባቢያችን ላይ ስጋት አለ የምትሉ ችግሩ ሳይመጣ እና ስርሳይሰድ በፍጠነት ለፖሊስ ጥቆማ አድርሱ።

የፌደራል ፖሊስ #አመራር ስልኮች ናቸው፦
09-44-70-37-45
09-12-33-72-00
09-44-05-46-80
09-11-60-80-24

የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ፦
011 416 6711
011 416 6722
011 416 6715

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፦
+251115521355

ነፃ፦ 991

ሌላው የፀጥታ አካላት ምላሻቸው ፈጣን ሊሆን ይገባል። ትላንት የፀጥታ አካላት ፈጣን እርምጃ ባለመውሰዳቸው ብዙ ሰዎች በየአካባቢው ተጎድተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ጥቆማ📌አሁንም አካባቢያችን ላይ ስጋት አለ የምትሉ ችግሩ ሳይመጣ እና ስርሳይሰድ በፍጠነት ለፖሊስ ጥቆማ አድርሱ።

የፌደራል ፖሊስ #አመራር ስልኮች ናቸው፦
09-44-70-37-45
09-12-33-72-00
09-44-05-46-80
09-11-60-80-24

የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ፦
011 416 6711
011 416 6722
011 416 6715

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፦
+251115521355

ነፃ፦ 991

ሌላው የፀጥታ አካላት ምላሻቸው ፈጣን ሊሆን ይገባል። ትላንት የፀጥታ አካላት ፈጣን እርምጃ ባለመውሰዳቸው ብዙ ሰዎች በየአካባቢው ተጎድተዋል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ በአዲስ አበባ ዙሪያ #የጸጥታ አካላት ጉዳዩን በአስችኳይ እንዲያጣሩና ተገቢውን ህጋዊ #እርምጃ እንዲወስዱ #አመራር ሰጥተዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#Update በጋምቤላ ክልል ለታዩ የልማትና የመልካም አስተዳደር ክፍተቶች በየደረጃው የሚገኙ የጋህአዴን #አመራር አካላት #ችግር መሆኑ ተገለጸ፡፡ ከክልል እስከ ወረዳ የሚገኙ የድርጅቱ የአመራር አካላት በጋምቤላ ከተማ ጥልቅ ግምገማ እያካሄዱ ይገኛሉ።

Via~ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወቅታዊ መግለጫ‼️

‹‹ወደ አማራ ክልል የሚመጡ የየትኛውም አካባቢ ተማሪዎች የአማራ #ልጆች ናቸው፡፡››

‹‹የግለሰቦችን ችግር #በግለሰብ ደረጃ መጨረስ ሲገባ ለጋ ወጣቶችን #መጠቀሚያ ማድረግ ተቀባይነት የለውም፡፡›› ርዕሰ መስተዳድር አቶ
ገዱ አንዳርጋቸው
.
.
.
ሃገራችን በለውጥ እንቅስቃሴ በምትገኝበት በዚህ ወቅት አልፎ አልፎ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተፈጠረው ችግር ተማሪዎች የህይዎት እና የአካል ጎዳት ደርሶባቸዋል፡፡ በዚህም የክልሉ መንግስት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን የገለፁት የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የግለሰቦች ግጭት ወደ ቡድን ወይም አካባቢ ወስዶ በተደራጀ አግባብ ዕርስ በዕርስ ተማሪዎችን #ማጋጨት በምንም መንገድ #ተቀባይነት አይኖረውም ብለዋል፡፡

ችግሩ የተለየ የፖለቲካ ዓላማ ያላቸው እና አሁን እየተፈጠረ ያለው አንፃራዊ ሰላምና መረጋጋት ያላስደሰታቸው አካላት በታቀደ መንገድ የሚያራምዱት የግጭት ሴራ ነው ያሉት አቶ ገዱ ተማሪዎችም #ስሜታዊ በመሆን የሌሎች አጀንዳ ፈፃሚዎች ሳይሆኑ ችግር ፈጣሪዎችን
አጋልጠው እንዲሰጡ ጠይቀዋል፡፡

ከመላ ሃገሪቱ የሚመጡ ተማሪዎችና ልጆቻቸውን አምነው የሚልኩ ወላጆች ዓላማቸው ግልፅ ነው፤ እሱም ተምሮ ትልቅ ደረጃ ላይ መድረስ፡፡ ይህንን የተማሪዎችና የወላጆች ዓላማ ስኬታማ ለማድረግ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የእውቀት እንጅ የግጭት ማዕከል መሆን ስለሌለባቸው ሁሉም ባለድርሻ አካላት ለዘላቂ ሰላም በጋራ መስራት ይኖርባቸዋል ብለዋል ርዕሰ መስተዳድሩ፡፡

ወደ አማራ ክልል የሚመጡ የየትኛውም አካባቢ ተማሪዎች የአማራ ልጆች ናቸው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ የአካባቢው ማህበረሰብ ተማሪዎቹን ሲቀበል ያሳየውን ጨዋነት እና እንግዳ ተቀባይነት እስከመጨረሻው ማሳየት ይጠበቅበታል ብለዋል፡፡

ግጭት በተፈጠረባቸው አካባቢዎች ካሉ የዩኒቨርሲቲ #አመራር አካላት፣ የክልል መስተዳድሮችና ከፊዴራል መንግስት ጋር በተማሪዎቹ #ደህንነት ዙሪያ እየተነጋገርን ነው ብለዋል ርዕሰ መስተዳድሩ፡፡

ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia