TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሸዋሮቢት ከተማ ፖሊስ‼️

ትላንት በሸዋሮቢት ከተማ ተፈጥሮ የነበረው #አለመረጋጋት ሙሉ በሙሉ ተወግዶ ዛሬ ሸዋሮቢት ወደነበረው ሰላሟ ተመልሳ ማህበረሰቡ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ መሆኑን #የሸዋሮቢት_ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ ኢንስፔክተር #ሞገስ_ባየህ እንደገለፁት ማህበረሰቡ በአሁን ሰአት በተሰማራበት የስራ መስክ በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ጠቅሰው በከተማው አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሙሉ በሙሉ በስራ ላይ ናቸው ብለዋል፡፡ #ከጉዳት_መጠን ጋር ተያይዞ #የሚናፈሱ አሉባልታዎች መሰረተ-ቢስ ናቸው በሰው ህይወት ላይም ሆነ በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት #የለም ስለዚህ ማህበረሰቡ ከአሉባልታ በፀዳ መንገድ የተለመደ ተግባሩን ማከናወን እንዳለበት ፖሊስ አስታውቀዋል፡፡

Via Shewa Robit City Administration Kentiba office
@tsegabwolde @tikvahethiopia