TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ በረከት ስምዖን☎️ታዲያስ አዲስ⬇️

ዛሬ ከታዲያስ አዲስ ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ በረከት ስምዖን፦

▪️አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ኤርትራ ሄደዉ የህዋት ባለስልጣናት አስቸገሩኝ በማለት ለኤርትራዉ ኘሬዘዳንት ኢሳያስ አፍወርቂ ሲነግሯቸዉ አባሯቸዉ ብለዋል።

▪️እኔ አንድም ብር አልበላሁም መፅሐፌን በስፖንሰር ነዉ ያሳተምኩት።

▪️እኔ በፖለቲካዉ አልቀጥልም የራሴን ሥራ እሰራለሁ።

▪️አቶ ደመቀ መኮንን አልደግፍም በማለቴ ነዉ ከብአዴን የታገድኩት።

▪️አቶ ገድ አንዳርጋቸዉ የወጣቶች ዙሪያ ለዉጥና ልማት እንዲፍጠን ኘሮጀክት ቀርጪ ሰጥቸዉ ሼልፍ ላይ አስቀምጦታል።

▪️አሁን ያለሁ ሁኔታ አስጊ ነዉ ይህም የአመራሩ ድክመት ነዉ።

▪️ዜጎች ከቄያቸዉ ይፈናቀላሉ ይሄ #በቀደሙት አመታት #የለም ነበር።

▪️እኔ ለዉጥ እናምጣ ስል ጥርስ ውስጥ ገባሁ ያጠፋሁት ነገር የለም፣ እያወኩ ያደረኩት ነገር የለም ይቅርታ የሚያስጠይቀኝ ነገር የለም

▪️መደር መቀነስ የሚባለዉ አልደግፍም
ለዉጡን እደግፋለሁ ዶ/ ር አብይም አህመድ ጋርበአካል ባለፈዉ ሳምንት ተገናኝተናል።

▪️ዛሬም በስልክ አግኝቻቸዋለሁ ያዘዙኝ ስራ አለ እየሠራሁ ነዉ።(ዶ/ር አብይ)

▪️አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ጋር የነበረዉ ድክመት ለዉሳኔ ቁርጠኛ አይደለም አይወስንም ዶ/ ር አብይ አህመድ ይወስናል በዚህ የተሻለነዉ ቁርጠኝነቱም አለዉ።

▪️እገዳዉን በሚዲያ ነዉ የሰማዉት ስብሰባዉ ዉስጥ ስለ #ጥረት የተባለ የለም

▪️ስብሰባ ጠርተዉኝ ነበር በኢሜል ለብአዴን ጽ / ቤት ኃላፊ ጋር ደዉዬ የክልሉን #ፀጥታ ጠይቄ አስተማማኝ ስላልሆነ #አትምጣ ተባልኩ።

▪️ዜናዉን ስሰማ ደመቀ መኮንን ጋር ደወልኩ አያነሳም ሌሎቹም እንደዛዉ።

▪️እኔ በአገሬ በነፃነት መንቀሳቀስ ነዉ የምፈልገዉ ልጆቼም እኔም እዚህ ነዉ መኖር የምንፈልገዉ።

▪️ቀሪ እድሜይን ባህር ዳር ጊዜ አሳልፋለሁ ብዬ አስባለሁ።

▪️እንደ ልደቱ ሁኔታወች ጥሩ ስላልሆኑ መራቅ ነዉ የሚሻለዉ።

▪️አሁን ነፃነትን ተንቀሳቅሶ የመኖርና የመስራት መብቴን አስከብራለሁ ምን የሚያስፈራኝ ነገር የለም የወፊቱን አብረን እናያለን።

▪️አናጎሜዠ አርፈሽ ስራሽን ስሪ በዉስጥ ጉዳያችን ጣልቃ አትግቢ ይሄ ፖልቹጋል ወይም አዉሮፖ ጉዳይ አደለም ነዉ የምላት።

▪️ዶ/ ር አብይ ወደ ስልጣን እንደመጣ በቤልጅየም የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር እንድሆን ጠይቆኝ ነበር ነገር ግን በተለያዩ ምክንያቶች አንደኛ እኔ ከኢትዮጵያ ርቄ መኖር ስለማልችልና ስለማልፈልግ የሃገሬን ሁኔታ በቅርብ
ለመከታተል ስል ጥያቄውን አልተቀበልኩም ነበር እኔ አምባሳደር ብሆን ቤተሰቤን ይዤ መሄድ እችላለሁ ነገር ግን ሃገሬ ውስጥ ሆኜ ሁኔታዎችን በቅርብ ለመከታተል ስል ነው የዶ / ር አብይን ጥያቄ ያልተቀበልኩት እሱም ተረድቶኛል።

▪️ከዶ/ ር አብይ ጋር በየጊዜው እንገናኛለን ለምሳሌ ዛሬ ጠዋት በስልክ ተገናኝተናል። በአካል ደግሞ የዛሬ ሳምንት ተገናኝተን ተወያይተናል። ጥሩ ግንኙነት አለን።

(አቶ በረከት ስምኦን ከታዲያስ አዲስ ሰይፉ ፋንታሁን ጋር በነበራቸው ቆይታ ከተናገሩት)

©ዘሪሁን ግርማ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ሼህ አላሙዲን🔝

A developing fake news story...

በሚድያ ተቋሙ ድረ-ገፅ ላይ እንደዚህ አይነት ዜና #የለም

©ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"የአነግ #አባል ስለሆነ የታሰረ #የለም" የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን
.
.
በፖለቲካ ምክንያት ታስረው ከነበሩና ኋላ ከተፈቱት መካከል የሆነችው #ጫልቱ_ታከለ ከሶስት ቀን በፊት በምዕራብ ወለጋ ሻምቡ ከሚገኘው መኖሪያ ቤቷ ተይዛ እስር ላይ ትገኛለች።

ጫልቱ ብቻ ሳትሆን የቤጊ ወረዳ አባ ገዳ ጌታቸው ተርፋን ጨምሮ ሌሎች በርካታ ሰዎች እንደታሰሩ የጫልቱ እናት ወ/ሮ አስካለ አብዲ ለቢቢሲ ገልፀዋል።

ማክሰኞ ማታ ቤት ውስጥ የመከላከያ ሃይል አባላት መጥተው በቁጥጥር ስር እንደዋለች ተናግረዋል።

በምን ምክንያት የታሰረች ይመስልዎታል ተብሎ ከቢቢሲ ለቀረበላቸው ጥያቄም የታሰረችበትን ምክንያት በትክክል ባያውቁም "ኦነግ ስለሆነች ይመስለኛል። ሌላ ጥፋት ያለባት አይመስለኝም። ለራሷም ስንት አመት ተሰቃይታ ነው የወጣችው" ብለዋል።

ጫልቱ ከአመታት በፊት የሃገርን ፖለቲካና የግዛት አንድነት በመንካት በሚል ተከሳ 12 አመት ተፈርዶባት 8 ዓመት ከ45 ቀን ታስራ በአመክሮ ወጥታለች።እንደገና በሽብር ተከሳ 11 ወር ከታሰረች በኋላ መንግስት ከወራት በፊት እስረኞችን ሲለቅ እሷም ክሷ ተቋርጦ ከእስር መውጣቷ የሚታወስ ነው።

ጫልቱ ወደ ትውልድ ቦታዋ ሻምቡ ከሄደች አንድ ወር እንዳስቆጠረች የሚናገሩት እናቷ በሻምቡ ባለው የኦነግ ፅህፈት ቤት ሊቀ መንበር ሆና ለአንድ ሳምንት ሰርታለች።
የኮማንድ ፖስቱን መምጣት ተከትሎ ቤቷ እንዳለችም ወ/ሮ አስካለ ጨምረው አስረድተዋል።

የኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዴሬሳ በበኩላቸው ግለሰቦቹ የታሰሩት በወንጀል ተጠርጥረው እንጂ የኦነግ ወይም የፖለቲካ ፓርቲ አባል ስለሆኑ አይደለም ብለዋል።

"የኦነግ አባል ስለሆነ የታሰረ የለም፤ የፖለቲካ ፓርቲ አባል መሆን ለአንድ ወንጀል ሽፋን መሆን አይችልም" ብለዋል።

እስካሁን ለምን ፍርድ ቤት እንዳልቀረቡም ተጠይቀው " ያለኝ መረጃ በቅርቡ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ ነው" ብለዋል።

ከባለፉት ጥቂት ወራት ጀምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ አለመረጋጋትና ግጭቶች የበረከቱ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ መከላከያ ሰራዊት በአካባቢው ተሰማርቷል።

በምዕራብ ኦሮሚያ አካባቢ የተሰማሩ ታጣቂዎች በሰላማዊ መንገድ ሊታገሉ የመጡ ናቸው በሚል የክልሉ ፀጥታ ኃይል የሚደርሱ ግድያዎችና ዘረፋዎች ማስቆም አቅቶት እንደነበር የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ብርሃኑ ጁላ የመከላከያ ሚኒስቴርን ግማሽ አመት የስራ ክንውን ሪፖርት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ እለት ባቀረቡበት ወቅት ተናግረዋል።

በአካባቢው ፖሊሶችን ጨምሮ ብዙ ሰዎች መገደላቸውንና ዝርፊያዎች እንደደረሱ የተናገሩት ጄኔራል ብርሃኑ "በውትድርና ዘመኔ በራስ ሕዝብ ላይ ጭካኔ የተሞላበት ዘግናኝ ጥቃት ተፈፅሞ ያየሁት በምዕራብ ወለጋ ነው" ብለዋል።

ምንም እንኳን የአካባቢውን ፀጥታ ማስከበር ሃላፊነት የክልሉ ኃይል ቢሆንም ነገሩ ከአቅም በላይ በመሆኑ የመከላከያ ሰራዊት በአካባቢው ተሰማርቶ የማረጋጋትና ወደ ሰላም የማምጣት ስራ እየተሰራ መሆኑን ጠቅሰዋል።

ምንጭ፦ BBC አማርኛ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሸዋሮቢት ከተማ ፖሊስ‼️

ትላንት በሸዋሮቢት ከተማ ተፈጥሮ የነበረው #አለመረጋጋት ሙሉ በሙሉ ተወግዶ ዛሬ ሸዋሮቢት ወደነበረው ሰላሟ ተመልሳ ማህበረሰቡ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ ላይ መሆኑን #የሸዋሮቢት_ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ የጽ/ቤቱ ኃላፊ ኢንስፔክተር #ሞገስ_ባየህ እንደገለፁት ማህበረሰቡ በአሁን ሰአት በተሰማራበት የስራ መስክ በሰላማዊ መንገድ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ጠቅሰው በከተማው አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሙሉ በሙሉ በስራ ላይ ናቸው ብለዋል፡፡ #ከጉዳት_መጠን ጋር ተያይዞ #የሚናፈሱ አሉባልታዎች መሰረተ-ቢስ ናቸው በሰው ህይወት ላይም ሆነ በንብረት ላይ የደረሰ ጉዳት #የለም ስለዚህ ማህበረሰቡ ከአሉባልታ በፀዳ መንገድ የተለመደ ተግባሩን ማከናወን እንዳለበት ፖሊስ አስታውቀዋል፡፡

Via Shewa Robit City Administration Kentiba office
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETH የተሰሩ ተግባራት!

√2007 ዓም--ከዛሬዎቹ ቤተሰቦች 600 መፅሃፍትን በማሰባሰብ በሃዋሳ ከተማ ለሚገኝ ላይብረሪ ድጋፍ አድርጓል/መፅሃፉ የተሰባሰበው ከተማሪዎች እና ሰራተኞች ነው/

√2007 ዓም -- ሀዋሳ ከተማ በተዘጋጀ ልዩ የበጎ አድራጎት እና የጥበብ ፌስቲቫል የተገኘ 5,000 ብር ለአረጋዊያን ድጋፍ ተደርጓል።/ብሩ የተገኘው በተዘጋጀው ልዩ ዝግጅት ላይ ከተገኙ ሰዎች ነበር በወቅቱ መግቢያው 15 ብር ነበር/ በተጨማሪ ሜሪጆይ ለሚገኙ አረጋዊያን የአልባሳት ድጋፍ ለማድረግ ተሞክሯል።

√2008 ዓም--በተመሳሳይ 400 መፅሃፍትን በማሰባሰብ ድጋፍ ተደርጓል። እንዲሁም የመማር አቅም ለሌላቸው 25 ተማሪዎች የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረግ ተችሏል/ድጋፍ የተደረገው በወቅቱ ልዩ የኪነ ጥበብ ዝግጅት በማዘጋጀት በተገኘ ገቢ ነው/

√2009 ዓም--በተመሳሳይ ከ300 በላይ የመማሪያ መፅሃፍትን በማሰባሰብ ገቢ ማድረግ ተችሏል። በውቅቱ ለአዲስ አመት ዋዜማ በተዘጋጀ ዝግጅት እንዲሁም ከተለያዩ ድርጅቶች እየዞረ በተሰበሰበ የትምህርት ቁሳቁስ የ30 ተማሪዎችን የትምህርት ወጪ መሸፈን ተችሏል።

√2010 ዓም--ከአለን ኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ማህበር ጋር በመሆን 1000 መፅሃፍትን ለማሰባሰብ ተችሏል።

√2011 ዓም--በሀገሪቱ ያለውን ችግር እንዲፈታ ለማገዝ እና ወጣቶች ለሀገራቸው እንዲቆሙ የStopHateSpeech መድረኮችን እያዘጋጀ ይገኛል።

ከላይ ያሉት ጥቂት ስራዎች ናቸው👆

TIKVAH-ETH በቴሌግራም ከመጣ በኃላስ፦


√ወቅታዊ እና የተመረጡ መረጃዎችን ከየተኛውም ወገንተኝነት በፀዳ መልኩ እያደረሰ ይገኛል።

√ጥቆማዎችን ያደርሳል

√የተቸገሩ ወገኖችን ህይወት ለማትረፍ ይረባረባል።

√የታመሙትን ይጠይቃል።

√ጠንካራ ሀገር እንዲገነባ በገለልተኝነት የተለያዩ የአስተሳሰብ ማጎልበቻ ስራዎችን ይሰራል።

√ሰላም እና አንድነት ላይ ያተኮሩ ሀገር አቀፍ ስራዎችን ይሰራል።

በዚህ አጋጣሚ ለመግለፅ፦

TIKVAH-ETH ከየትኛውም የመንግስት እና የግል ተቋማት ጋር አብሮ #አይሰራም። መሪዎቹ የቤተሰቡ አባላት ናቸው። እስከዛሬ በማንም ተፅኖ ስር ያልወደቀ ነው። የገንዘብ ምንጩ የቻናሉ ማስታወቂያ ብቻና ብቻ ነው።

እስከዛሬም በተሰሩት ስራዎች፦ የትኛውም የመንግስት አካል #በገንዘብም #በሀሳብም የደገፈን #የለም። ሁሉም ስራ በቻናሉ አባላት የሚሰራ ብቻ ነው።

እኔም፦
√ከፖለቲካ ወግንተኝነት ነፃ ነኝ
√የየትኛውም ድርጅት አባልም ተከታይም አይደለሁም
√ከየትኛውም ድርጅት ጋር ትውውቅ የለኝም

አመሰግናለሁ!!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የቺክቭ ምልክቶች ምንድናቸው? አንድ ሰው በተለከፈ ትንኝ ከተነከሰ በኋላ ከ 3 እስከ 7 ቀናቶች ውስጥ ምልክቶች ይታዩበታል። የቺክቭ ምልክቶች ከሰው ወደ ሰው የሚለያዩ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦
 በድንገት የሚከሰት ከፍተኛ ትኩሳት (>102°F)
 ከባድ የሆነ የመገጣጠሚያ ህመም በተለይ በክንዶች ወይም እግሮች ላይ
 ራስ ምታት
 የጡንቻ ህመም
 የጀርባ ህመም
 ሽፍታ (~50% ተጠቂዎች ላይ የሚያጋጥም)

በብዛት በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይስተዋላሉ፦
 ህጻናት (<1 ዓመት)
 አረጋውያን (>65 ዓመት)
 እንደ ስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት ወዘተ በመሳሰሉ ስር የሰደዱ በሽታዎች የተጠቁ ሰዎች።

*ከላይ የተጠቀሱት ሰዎች በትንኝ እንዳይነከሱ ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።*

ቺክቭ እንዴት ነው የሚታከመው? ቺክቭ ለማከም የሚውል ተለይቶ የታወቀ መድሀኒትም ይሁን ክትባት #የለም

#DCSSH

#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የቺክቭ ምልክቶች ምንድናቸው? አንድ ሰው በተለከፈ ትንኝ ከተነከሰ በኋላ ከ 3 እስከ 7 ቀናቶች ውስጥ ምልክቶች ይታዩበታል። የቺክቭ ምልክቶች ከሰው ወደ ሰው የሚለያዩ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦
 በድንገት የሚከሰት ከፍተኛ ትኩሳት (>102°F)
 ከባድ የሆነ የመገጣጠሚያ ህመም በተለይ በክንዶች ወይም እግሮች ላይ
 ራስ ምታት
 የጡንቻ ህመም
 የጀርባ ህመም
 ሽፍታ (~50% ተጠቂዎች ላይ የሚያጋጥም)

በብዛት በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይስተዋላሉ፦
 ህጻናት (<1 ዓመት)
 አረጋውያን (>65 ዓመት)
 እንደ ስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት ወዘተ በመሳሰሉ ስር የሰደዱ በሽታዎች የተጠቁ ሰዎች።

*ከላይ የተጠቀሱት ሰዎች በትንኝ እንዳይነከሱ ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።*

ቺክቭ እንዴት ነው የሚታከመው? ቺክቭ ለማከም የሚውል ተለይቶ የታወቀ መድሀኒትም ይሁን ክትባት #የለም

#DCSSH

#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የቺክቭ ምልክቶች ምንድናቸው? አንድ ሰው በተለከፈ ትንኝ ከተነከሰ በኋላ ከ 3 እስከ 7 ቀናቶች ውስጥ ምልክቶች ይታዩበታል። የቺክቭ ምልክቶች ከሰው ወደ ሰው የሚለያዩ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦
 በድንገት የሚከሰት ከፍተኛ ትኩሳት (>102°F)
 ከባድ የሆነ የመገጣጠሚያ ህመም በተለይ በክንዶች ወይም እግሮች ላይ
 ራስ ምታት
 የጡንቻ ህመም
 የጀርባ ህመም
 ሽፍታ (~50% ተጠቂዎች ላይ የሚያጋጥም)

በብዛት በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይስተዋላሉ፦
 ህጻናት (<1 ዓመት)
 አረጋውያን (>65 ዓመት)
 እንደ ስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት ወዘተ በመሳሰሉ ስር የሰደዱ በሽታዎች የተጠቁ ሰዎች።

*ከላይ የተጠቀሱት ሰዎች በትንኝ እንዳይነከሱ ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።*

ቺክቭ እንዴት ነው የሚታከመው? ቺክቭ ለማከም የሚውል ተለይቶ የታወቀ መድሀኒትም ይሁን ክትባት #የለም

#DCSSH

#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የቺክቭ ምልክቶች ምንድናቸው? አንድ ሰው በተለከፈ ትንኝ ከተነከሰ በኋላ ከ 3 እስከ 7 ቀናቶች ውስጥ ምልክቶች ይታዩበታል። የቺክቭ ምልክቶች ከሰው ወደ ሰው የሚለያዩ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦
 በድንገት የሚከሰት ከፍተኛ ትኩሳት (>102°F)
 ከባድ የሆነ የመገጣጠሚያ ህመም በተለይ በክንዶች ወይም እግሮች ላይ
 ራስ ምታት
 የጡንቻ ህመም
 የጀርባ ህመም
 ሽፍታ (~50% ተጠቂዎች ላይ የሚያጋጥም)

በብዛት በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይስተዋላሉ፦
 ህጻናት (<1 ዓመት)
 አረጋውያን (>65 ዓመት)
 እንደ ስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት ወዘተ በመሳሰሉ ስር የሰደዱ በሽታዎች የተጠቁ ሰዎች።

*ከላይ የተጠቀሱት ሰዎች በትንኝ እንዳይነከሱ ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።*

ቺክቭ እንዴት ነው የሚታከመው? ቺክቭ ለማከም የሚውል ተለይቶ የታወቀ መድሀኒትም ይሁን ክትባት #የለም

#DCSSH

#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA (Tsegab Wolde)
የቺክቭ ምልክቶች ምንድናቸው? አንድ ሰው በተለከፈ ትንኝ ከተነከሰ በኋላ ከ 3 እስከ 7 ቀናቶች ውስጥ ምልክቶች ይታዩበታል። የቺክቭ ምልክቶች ከሰው ወደ ሰው የሚለያዩ ሲሆን፣ የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦
 በድንገት የሚከሰት ከፍተኛ ትኩሳት (>102°F)
 ከባድ የሆነ የመገጣጠሚያ ህመም በተለይ በክንዶች ወይም እግሮች ላይ
 ራስ ምታት
 የጡንቻ ህመም
 የጀርባ ህመም
 ሽፍታ (~50% ተጠቂዎች ላይ የሚያጋጥም)

በብዛት በሚከተሉት ሰዎች ላይ ይስተዋላሉ፦
 ህጻናት (<1 ዓመት)
 አረጋውያን (>65 ዓመት)
 እንደ ስኳር በሽታ፣ ከፍተኛ የደም ግፊት ወዘተ በመሳሰሉ ስር የሰደዱ በሽታዎች የተጠቁ ሰዎች።

*ከላይ የተጠቀሱት ሰዎች በትንኝ እንዳይነከሱ ከሌሎች የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።*

ቺክቭ እንዴት ነው የሚታከመው? ቺክቭ ለማከም የሚውል ተለይቶ የታወቀ መድሀኒትም ይሁን ክትባት #የለም

#DCSSH

#share #ሼር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ለሚመለከተው አካል‼️ የአምና ወይም 2010 #የወርቅ_ሜዳሊያ ተሸላሚ ተመራቂዎች እስካሁን ስኮላርሺፕ እንዳላገኙ ለTIKVAH-ETHIOPIA በላኩት መልዕክት ገልፀዋል። የወርቅ ሜዳሚያ ተሸላሚ ተመራቂዎቹ እንዳሉት፦ "ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #ዐብይ ቃል በገቡልን መሰረት ውጪ ሀገር scholarship እንደ ሚሰጠን በሁሉም የሚዲያ የተነገረ ነበር። ፕሬዘዳንት ዶክተር #ሙላቱ_ተሾመ በበኩላቸዉ የውጪ ሐገር…
የ2010 የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚዎች!

የ2010 የውርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚዎች የውጭ የትምህርት እድል እንደምናገኝ ተገልፆ ህዝቡም ስምቶት የነበረ ቢሆንም ምንም የትምህርት እድል አላገኘንም አሁንም እዚሁ ነው ያለነው አንዳንዶች በስራ ፍለጋ፡ አንዳንዶችም ተቀጥረን እየሰራን ነው ብለዋል።

በጉዳዩ ላይ አስተያየቱን የሰጠው የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል እና የዓምና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ይህን ብሏል፦

"መቅረቱ ምንም አይደለም ሄዶ የለፋው ተማሪ ፓስፖርት ብሎ ብዙ ነገር ብሎ፤ ያንን ፕሮሰስ ለመጨረስ ብሎ ከስራውም የተባረረ እና የተስተጓጎለ ሰው እንዳለ ነው የሰማሁት። ያንን ፕሮሰስ ለማድረግ በሌክቸርነት የተቀጠሩ 20 እና 30 ቀን አ/አ ተቀምጠው ብዙ ከተለፋ በኃላ #የለም ማለት ያሳዝናል። አዳንዶች የሚሰሩበትም ዩኒቨርሲቲ አላውቃችሁም ብሎ አባሯቸዋል። ሙሉ በሙሉ ስኮላርሺፕ ጠብቆም አልነበረም ሰዉ፤ ያው የፖለቲካ ጉዳይ ነው ብሎ ተማሪውም አስቦበት ነበር፤ ማለቅ ከነበረበት አምና ነው ማለቅ የነበረበት እንኳን 400 ተማሪ ሌላም መውሰድ ይቻላል። ተማሪውን ያሳዘነው መቅረቱ አይደለም መንከራተቱ ነው። ቢያንስ እውነተኛ መረጃ ሊሰጥ ይገባ ነበር። ተስፋ መስጠቱም ተገቢ አይደለም። ቀጣይም እንዲህ ያሉነገሮች መደረግ የለባቸውም።"

የነበረው ሁኔታ ያብራራላችሁ አካል አልነበረም?

"አንድም ይሄ ነገር ሆኗል ፣ እንደዚህ ነገር ሆኗል ያለን አካል የለም። ለትምህርት የተላከ የሄደ አንድም ሰው የለም። አዲስ አበባ ሄዶ ለተንገላታው ተማሪ መልስ የሰጠ የለም። አንድም የመንግስት አካል ያናገረን የለም።"

ይህ ጉዳይ እስካሁን ተዳፍኖ መቅረቱ እንዳሳዘናቸው የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባል የሆኑ የ2010 የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ የሆኑ ተማሪዎች ተናግረዋል!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#DrLiaTadesse

የቢጫ ወባ ወረርሽኝን አስመልክቶ የተዘጋጀ መግለጫ!

- በደቡብ ክልል ጉራጌ ዞን እነሞርና ኢኖር ወረዳ ከየካቲት ወር መጨረሻ ጀምሮ የቢጫ ወባ ህመም ምልክት የታየባቸው ሰዎች ሪፖርት ተደርጓል።

- የበሽታው ወረርሽኝ በየካቲት 24 የጀመረ ሲሆን ለመጨረሻ ጊዜ በበሽታው የተያዘ ሰው ሪፖርት የተደረገው መጋቢት 20 ነው።

- አጠቃላይ 86 ሰዎች በበሽታው የተያዙ ሲሆን 4 ሰዎች በበሽታው ህይወታቸው አልፏል።

- በወረዳው በሽታው በስፋት በታየባቸው አምስት ቀበሌዎች የቤት ለቤት ቅኝት የተካሄደ ሲሆን 1,275 ቤቶችና 2 ትምህርት ቤቶች በቅኝቱ ታይተዋል።

- ለበሽታው ይበልጥ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች ውስጥ 27,178 ሰዎች የቢጫ ወባ ክትባት ተከትበዋል።

- ወረርሽኙን በመጋቢት 20 #መቆጣጠር የተቻለ ሲሆን፤ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ሪፖርት የተደረገ አዲስ ታማሚ #የለም

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#መልዕክት

1. የፌስቡክ እና ዩትዩብ አድራሻ የለንም !

የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት የሚገናኙበት ወይም እርስ በእርስ መልዕክት የሚለዋወጡበት ምንም አይነት የፌስቡክ (Facebook) ሆነ ዩትዩብ-Youtube (አክቲክቭ) አድራሻ #የለም። በቲክቫህ ኢትዮጵያ ስም የሚንቀሳቀሱ ማንኛውም አይነት የፌስቡክ ገፆች እና ግሩፖች እንዲሁም አክቲቭ የሆኑ ዩትዩብ አካውንቶች ቤተሰቡን አይወክሉም።

2. ማስታወቂያ እንሰራል ከሚሉ አጭበርባሪዎች ተጠንቀቁ !

ቲክቫህ የድርጅት ባለቤት፣ ለተቋማት አመራር፣ የማርኬቲንግ ባለሞያ ለሆኑ የቤተሰቡ አባላት መልዕክታቸውን እንዲያስተላልፉ የሚያመቻች ቢሆንም በፕሮግራምና በተመጠነ መንገድ ብቻ ነው። የተለያዩ ግሩፕ በቲክቫህ ስም ከፍተው ማስታወቂያ እንሰራለን የሚሉ አጭበርባሪዎች ናቸው። (በዚሁ አጋጣሚ የዚህ ዓመት ማስታወቂያ ያበቃ ሲሆን ከመስከረም 20/2015 ጀምሮ በአዲስ መልክ ይጀምራል)

3. ገንዘብ ከሚሰበስቡ ተጠንቀቁ !

የቲክቫህ ቤተሰብ አባላት ውስጥ በምንም ጉዳይ ገንዘብ አይሰበሰብም፤ ለሰዎች እገዛ ሲሆን የሚነገረው እገዛውን የሚሹ አካላት አድራሻ ብቻ ነው። በቲክቫህ ቤተሰብ ስም ገንዘብ የሚሰበስቡ አጭበርባሪዎች ናቸውና ተጠንቀቋቸው። በዚህ ቤተሰብ ውስጥ ከአባላት ጋር በተገናኘ በምንም ጉዳይ ገንዘብ አይጠየቅም አይሰበሰብም፤ ከገንዘብ ጋር የሚገናኝ ምንም ስራ የለም

4. የመልዕክት መቀበያ አድራሻ !

ይህ መልዕክት መለዋወጫ @tikvahethiopiaBOT ስላስቸገረ በአዲሱ @officialtikvahethiopiaBOT መልዕክችሁን ላኩ። ባለፉት ሳምንታት መልዕክት ልካችሁ ያልታየም በአዲሱ መቀበያ አልያም (0919743630) አሳውቁ።

5. የመማሪ መፅሀፍት ማሰባሰብ ዘመቻ (አዲስ አበባ) ለማበርከት 0919743630 ይደውሉ።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ድርድር ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ስለ #ድርድር ምንድነው ያሉት ? " ከኦነግ ሸኔ ጋር የሚደረገው ድርድር ከነገ ወዲያ በታንዛኒያ ይጀመራል። ይህንን ድርድር የኢትዮጵያ መንግሥት እና ህዝብ አብዝቶ ይፈልገዋል። በዚህ ድርድር የሚሳተፉ ወገኖች ሁሉ የዛሬዋን ቀን እያሰቡ ፣ ከግጭት፣  ከጦርነት እንደማናተርፍ አውቀው ህግ እና ስርዓት ተከትለን ይቅር ተባብለን ሀገራችንን በጋራ ማነፅ እና መገንባት…
#ታንዛኒያ

የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ዛሬ #ታንዛኒያ ገብተዋል።

አቶ ደመቀ በ4 የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት ያደርጋሉ የተባለ ሲሆን የመጀመሪያውን ጉብኝታቸውን በታንዛኒያ ጀምረዋል።

ከታንዛኒያ በመቀጠል በኮሞሮስ ፣ ቡሩንዲ እና ዩጋንዳ ጉብምት ያደርጋሉ ተብሏል።

አቶ ደመቀ ዛሬ ታንዛኒያ ከገቡ በኃላ #በዛንዚባር የሚገኘውን የአፄ ኃይለሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትን ጎብኝተዋል።

አቶ ደመቀ መኮንን ወደ ታንዛኒያ ለጉብኝት ያመሩት ትላንት የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ " ኦነግ ሸኔ " ሲሉ ከተጠሩት የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ጋር መንግሥት ነገ በታንዛኒያ ድርድር እንደሚጀምር ካሳወቁ በኃላ ነው።

አቶ ደመቀ የታንዛኒያ ጉዟቸው በ4 የአፍሪካ ሀገራት ለሚያደርጉት ጉብኝት የመጀመሪያ ሀገር ከመሆኑ በዘለለ ይደረጋል ከተባለው ድርድር ጋር ይገናኝ እንደሆነ ወይም በዚህ ድርድር ላይ ይገኙ/አይገኙ የታወቀም ሆነ ይፋ የተደረገ መረጃ #የለም

@tikvahethiopia