TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አርበኞች ግንቦት 7🔝

በዛሬው እለት አርበኞች ግንቦት 7 በአዊ ዞን እንጅባራ ከተማ ሁለገብ ስታዲየም እና በአዊ ባህል ማዕከል አዳራሽ የተሳካ እና ደማቅ ሕዝባዊ ውይይት አድርጓል። በርካታ ሕዝብ በተገኘበት በዚሁ ስብሰባ የንቅናቄው ሊቀመንበር ፕ/ር #ብርሃኑ_ነጋ ፣የሰማያዊ ፖርቲ ሊቀመንበር አቶ #የሽዋስ_አሰፋ ፣ የኢዴፓ ሊቀመንበር ዶ/ር # ጫኔ_ከበደ እና የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የውጭ ጉዳይ ሃላፊ #አለነህ_ማህፀንቱ ተገኝተው ከስብሰባው ታዳሚዎች የተነሳላቸውን ጥያቄዎች እና አስተያየቶችን በመቀበል ስለ #ዜግነትን መሠረት ያደረገ ፖለቲካን እና # ማኅበራዊፍትህን በተመለከተ ለታዳሚው ሰፊ ገለፃ አድርገዋል።

Via Patriotic Ginbot 7
@tsegabwolde @tikvahethiopia