TIKVAH-ETHIOPIA
#NorthKorea ሰሜን ኮሪያ ዛሬ ማክሰኞ 2 ተጨማሪ የክሩዝ ሚሳዬሎችን በመተኮስ መሞከሯን የደቡብ ኮሪያ ጦር አስታወቀ፡፡ ይህ በአዲሱ የአውሮፓውያን ዓመት አምስተኛው የሚሳዬል ሙከራ መሆኑም ተመልክቷል፡፡ የደቡብ ኮሪያ ጦር ዝርዝሩ እየተጠና መሆኑን አስታውቋል፡፡ ሰሜን ኮሪያ በአዲሱ ዓመት ውስጥ ብቻ ባደረገቸው 5 ሙከራዎች 8 ሚሳዬሎችን መተኮሷ ተገልጿል፡፡ እ.ኤ.አ. በ1950 የተካሄደውን…
ለ6ኛ ጊዜ !
ሰሜን ኮሪያ ትላንት 2 የተጠረጠሩ የባላስቲክ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተነግሯል።
ይህ የሚሳኤል ሙከራዋ በዚህ ወር ብቻ ለ6ኛ ጊዜ የተካሄደ መሆኑ ነው።
#TheEphoTimes
@tikvahethiopia
ሰሜን ኮሪያ ትላንት 2 የተጠረጠሩ የባላስቲክ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተነግሯል።
ይህ የሚሳኤል ሙከራዋ በዚህ ወር ብቻ ለ6ኛ ጊዜ የተካሄደ መሆኑ ነው።
#TheEphoTimes
@tikvahethiopia