#እርማት እና #ከእርማት ጋር ተያያዥ የሆኑ ስራዎች መጠናቀቃቸውን የገለፁት አቶ አርዓያ፤ የቀረው በSMS እና በኢንተርኔት የመልቀቅ ስራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች "most probably ከአርብ በፊት ሊያገኙ ይችላሉ" ሲሉም ገልፀዋል። ተማሪዎች እና የተማሪ ወላጆች ሀሰተኛ ገፆችን ከመጠቀም እንዲቆጠቡ መልዕክት ያስተላለፉት አቶ አርዓያ ትክክለኛ የፌስቡክ ገፅ እና የኤጄንሲውን ድረገፅ እንዳለ ተናግረዋል፤ በሀሰት መረጃዎች እንዳይወናበዱም የኤጀንሲውን ህጋዊ ገፆች እንዲከተሉም መክረዋል። ነገ 4:00 ወይም 8:00 ከዚሁ ጉዳይ ጋር የተያያዘ መረጃ ይፋ ይደረጋል ሲሉ አክለዋል።
Via #LiyuMereja
ፎቶ፡ ሪፖርተር ጋዜጣ
@tsegabwolde @tikvahethiopi
Via #LiyuMereja
ፎቶ፡ ሪፖርተር ጋዜጣ
@tsegabwolde @tikvahethiopi