TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Seychelles #Palestine #Jordan

በኢትዮጵያ አዲስ የተሾሙት የጆርዳን፣ የሲሼልስ እና የፍልስጤም አምባሳደሮች በዛሬው ዕለት የሹመት ደብዳቤያቸውን ቅጂ አቅርበዋል።

አምባሳደሮቹ የደብዳቢያቸውን ቅጂ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፕሮቶኮል ምክትል ሹም አምባሳደር አለማየሁ ሰዋገኝ ነው ያቀረቡት።

የአሁን የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎችን በተመለከተም ለአምባሳደሮቹ ገለፃ እንደተደረገለቸው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።

@tikvahethiopia