TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#DrDessalegnChanie

የቀድሞ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ፓርቲ /አብን/ ሊቀመንበር የነበሩት ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ዛሬ በማህበራዊ ሚዲያቸው ባሰራጩት መልዕክት ባህር ዳር ከተማን ፣ የባህር ዳርንና የአማራ ህዝብን ወክለው በአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) አቅራቢነት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በእጩነት ለመወዳደር መመዝገባቸውን አሳውቀዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia