TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
የሟቾች ቁጥር 67 ደርሷል!

#Reuters

ሮይተርስ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ነገሩኝ ብሎ ባወጣው ዘገባ መሰረት ባለፉት ሁለት ቀናት በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች በነበረው ተቃውሞ የ67 ሰዎች ህይወት መጥፋቱን ዘግቧል። ከሟቾቹ ውስጥ 5ቱ የፖሊስ አባላት ናቸው። 13 ሰዎች ደግሞ በጥይት ተመተው የተገደሉ ሲሆን የተቀሩት በድንጋይ ተደብድበው እንደተገደሉ ነው የተገለፀው።

https://telegra.ph/ETH-10-25-3

http://www.dailystar.com.lb/News/World/2019/Oct-25/494338-67-people-killed-in-protests-in-ethiopias-oromiya-region-police.ashx#.XbNI_WnU9lV.facebook

Via #DailyStar
@tsegabwolde @tikvahethiopia