TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ትምህርት ሚኒስቴር...

የትምህርት #ፍኖተ_ካርታ መተግበሪያ መርሃግብር ዝግጅት #መጠናቀቁን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።

ተማሪዎችን በመልካም ስነ-ምግባር የታነፁ እንዲሆኑ ከማስቻል ባለፈ ተማሪ ተኮር የሆነ የትምህርት ስርዓት ለመዘርጋትና ለመተግበር የተደገፈ የምዘና፣ የፈተና እና አጠቃላይ የጥራት ተገቢነት ማረጋገጫ ስርዓቱ የዜጎችን የዕውቀት፣ የክህሎት የአመለካከት ችሎታን #መመዘን የሚያስችል እንዲሆን ያግዛል፡፡

በቴክኖሎጂ የታገዘ ውጤታማ ስርዓት ለመገንባት ያስችላል የተባለውን የትምህርት ፍኖተ-ካርታ ለመተግበር ከ9ኙ ክልሎች፣ ዞንና ከተማ
አስተዳደሮች መተግበሪያዎች ተዘጋጅቷል፡፡

ቋሚ ኮሚቴው የትምህርት ስርዓቱን ለማጠናከር መስራት እንደሚገባውና ለአርብቶ አደር አካባቢዎች ትኩረት መስጠት እንደሚገባ አሳስቧል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው የትምህርት ሚኒስቴርን የ2011 በጀት ግምገማ አድርጓል፡፡

ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia