#update የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ወደ ሃገሩ እንዲመለስና መወዳደር እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበውለታል። የጀግና አቀባበል እንደሚያደርጉለትም ገልፀዋል።
©ENF
@tsegabwolde @tikvahethiopia
©ENF
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ⬆️አትሌት #ፈይሳ_ሌሊሳ ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ከፍተ ኛ የመንግስት ባለስልጣናት፣ አትሌቶች እና ታዋቂ ሰዎች አቀባበል አድርገውለታል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia
@tsegabwolde @tikvahethiopia