TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Italy #Ethiopia

#ጣሊያን እና #ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ክልል የጤና ስርዓቱን ለማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ።

" በኦሮሚያ ክልል የጤና ስርዓትን ማጠናከር " የተሰኘው ይኸው ፕሮጀክት የጤና ባለሙያዎችን አቅም ማጎልበት፣ የእናቶችና ህፃናት አገልግሎት ጥራትን ማሻሻል እና ከኤችአይቪ/ኤድስ ጋር የተያያዙ ተግባራትን መደገፍ ያለመ ነው።

በተጨማሪ ፕሮጀክቱ የሎጂስቲክስ አስተዳደርን ማጠናከር ፣ የመረጃ ሥርዓቱን እና የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን (CBHI) ልማትንም ታሳቢ ያደረገ ነው ተብሏል።

ምንጭ፦ በኢትዮጵያ የጣሊያን ኤምባሲ

@tikvahethiopia