TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አሶሳ🔝በቤኒሻንጉል ጉመዝ ክልል በአሶሳ ከተማ በክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ትላንት በቀን 7/03/2011 ዓ/ም አክቲቪስት #ጃዋር_መሀመድና አቶ #በቀለ_ገርባ ክክልሉ ፕሬዝዳንት አቶ አሻዲል ሀስን፣ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮችና ከአሶሳ ከተማ እና አካባቢዋ ማሀበረስብ ጋር በምዕራብ ኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉመዝ ክልል ድንበር አካበቢዎች በሚከሰቱ #ግጭቶች ዙሪያ መፍትሄ በሚያገኘበት ዙሪያ ውይይት አድርገዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia