TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና‼️

የአሜሪካ ማዕከላዊ የስለላ ድርጅት (CIA) በእጁ ከገቡት ማስረጃዎች ተነስቶ የጋዜጠኛ #ጀማል_ካሾጂን ግድያ #ያዘዘው አልጋወራሹ መሀመድ ቢን ሳልማን ነው የሚል መደምደሚያ ላይ መድረሱ ተዘገበ። ካሾጂ ለመጀመሪያ ጊዜ ኢስታንቡል ቆንስላ ጽ/ቤት የገባው ከሞቱ አራት ቀን በፊት በኢትዮጵያ የመስቀል በዐል ዕለት ነበር።

ምንጭ፦ አልጀዚራ(በአለምነ ዋሴ)
@tsegabwolde @tikvahethiopia