አማርኛ‼️
.
.
#የቋንቋ_ምርጫ የመሪዎቹ አጀንዳ ላይ #ጭራሽ_አልነበረም ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ተናገሩ። ሊቀመንበሩ ለAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት እንደተናገሩት ጠ/ሚር አብይ ስለ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋዎች ጥቅም አውርተዋል፤ የኢኳቶርያል ጊኒው መሪም ቋንቋቸው የአፍሪካ ህብረት ቋንቋ እንዲሆን ይፈልጋሉ፤ ይህ ማለት ግን ሆኑ ማለት አይደለም ብለዋል። ትላንት ምሽት በማህበራዊ ሚዲያ አማርኛ የአፍሪካ ህብረት ኦፊሴላዊ ቋንቋ ሆነ የተባለውም የሀሰት ዜና (fake news) ሲሉ ተናግረዋል።
#TIKVAHETHIOPIA #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
.
.
#የቋንቋ_ምርጫ የመሪዎቹ አጀንዳ ላይ #ጭራሽ_አልነበረም ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ተናገሩ። ሊቀመንበሩ ለAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት እንደተናገሩት ጠ/ሚር አብይ ስለ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋዎች ጥቅም አውርተዋል፤ የኢኳቶርያል ጊኒው መሪም ቋንቋቸው የአፍሪካ ህብረት ቋንቋ እንዲሆን ይፈልጋሉ፤ ይህ ማለት ግን ሆኑ ማለት አይደለም ብለዋል። ትላንት ምሽት በማህበራዊ ሚዲያ አማርኛ የአፍሪካ ህብረት ኦፊሴላዊ ቋንቋ ሆነ የተባለውም የሀሰት ዜና (fake news) ሲሉ ተናግረዋል።
#TIKVAHETHIOPIA #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia