TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አማርኛ‼️
.
.
#የቋንቋ_ምርጫ የመሪዎቹ አጀንዳ ላይ #ጭራሽ_አልነበረም ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ሊቀመንበር ሙሳ ፋቂ ተናገሩ። ሊቀመንበሩ ለAPው ጋዜጠኛ ኤልያስ መሰረት እንደተናገሩት ጠ/ሚር አብይ ስለ አፍሪካ ሀገር በቀል ቋንቋዎች ጥቅም አውርተዋል፤ የኢኳቶርያል ጊኒው መሪም ቋንቋቸው የአፍሪካ ህብረት ቋንቋ እንዲሆን ይፈልጋሉ፤ ይህ ማለት ግን ሆኑ ማለት አይደለም ብለዋል። ትላንት ምሽት በማህበራዊ ሚዲያ አማርኛ የአፍሪካ ህብረት ኦፊሴላዊ ቋንቋ ሆነ የተባለውም የሀሰት ዜና (fake news) ሲሉ ተናግረዋል።

#TIKVAHETHIOPIA #ቲክቫህኢትዮጵያ
@tsegabwolde @tikvahethiopia