TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የሰላም ስምምነት ዛሬ በፕሪቶሪያ ይፈረማል። ነገር ግን የስምምነቱ ትግበራ " ወሳኝ ይሆናል " ሲሉ ኦሊሴጎን ኦባሳንጆ አሁን ተናግረዋል። @tikvahethiopia
#ሰላም #Peace

" ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ "

በአፍሪካ ህብረት መሪነት በዛሬው ዕለት በፕሪቶሪያ በተደረሰው "  የሰላም 🕊 ስምምነት " መሰረት ፦

- በዘላቂነት ግጭት ለማቆም ፣
- ለተቸገሩ ወገኖች ሁሉ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲደርስ
- የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነትን ለማረጋጋጥ
- #አገልግሎቶችን_ለማስጀመር ስምምነት ላይ ተደርሷል።

@tikvahethiopia