TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ኢራቅ‼️

በኢራቅ የካቢኔ አባላት #በፌስቡክ ማስታወቂያ ተመረጡ፡፡ የኢራቁ ጠቅላይ ሚኒስትር #አደል_አብዱል_ማህዲ በበይነ መረብ ከተወዳደሩ 15 ሺ ሰዎች መካከል የካቢኔያቸው አባል የሚሆኑ 5 ሰዎችን መርጠዋል። ይህ በከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ውስጥ ያልተለመደ የቅጥር መንገድ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትር ማህዲ የፌስቡክ ገጽ ላይ የተዋወቀ ሲሆን ከሚያስፈልጉት 14 የካቢኔ አባላት መካከል 5ቱ በዚህ መንገድ ተመርጠዋል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia