TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#MostInfluentialYoungAfricans

#አቫንስ_ሚዲያ_አፍሪካ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመትን ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ ፣ የቀድሞ የኢትዮጵያ የሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር የነበሩት ፊልሰን አብዱላሂ፣ ሳሙኤል አለማየሁ እንዲሁም ቢታኒያ ሉሉ ብርሃኑን በ2021 ከ100 ተፅእኖ ፈጣሪ የአፍሪካ ወጣቶች ዝርዝር ውስጥ አካቷቸዋል።

አቫንስ ሚዲያ 100ዎቹ 2021 ተፅእኖ ፈጣሪ የአፍሪካ ወጣቶች በተለያየ መስክ የተሰማሩ መሆናቸውን እንዲሁም ከ100ዎቹ መካከል 52ቱ ወንዶች 48ቱ ደግሞ ሴቶች መሆናቸውን ገልጿል።

የተመረጡት 100 ወጣቶች 32 የአፍሪካ ሀገራትን እንደሚወክሉ አሳውቋል።

በዝርዝሩ ውስጥ ከተካተቱ መካከል የጎረቤታችን ሀገር ሱዳን ኢንቬስተር ኢስላም ኤልቢቲ የምትገኝበት ሲሆን በእግር ኳሱ ዓለም በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቁት ሰኢዶ ማኔ፣ ሪያድ ማሃሬዝ ፣ ኩሉባሊ ፤ ፔየርኤምሪክ ኦባምያንግ ፣ ሞሀመድ ሳላ ይገኙበታል።

ምንጭ፦ https://t.co/SfVdxF0qD0

@tikvahethiopia