TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update አዲስ አበባ ጉድሽን ስሚ⬆️

አዲስ አበባ ውስጥ እያካሄደ ባለው የማጣራት ሥራ #ባለቤት የሌላቸውን #ሕንፃዎችና ታጥረው የተቀመጡ #መሬቶችን ማገኘቱን የከተማዋ አስተዳደር አስታውቋል።

ምክትል ከንቲባው ኢንጂነር #ታከለ_ኡማ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ቃለ-ምልልስ ባደረጉበት ወቅት ሲናገሩ እስከ ፊታችን አዲስ ዓመት ድረስ የማጣራት ሥራው ተጠናቅቆ ውጤቱ ለሕዝብ #ይፋ እንደሚደረግ አመልክተዋል።

@tseabwolde @tikvahethiopia
#ሀምሌ21 #2_ቀን_ቀርቶናል!

የዚህ ገፅ #ባለቤት የሆናችሁ በሙሉ ይህ የናተ ቀን ነውና እሁድ ሃምሌ 21 ከቀኑ በ6:00 ሰዓት በአበበች ጎበና የህፃናት ማሳደጊያና ልማት ድርጅት እንድትገኙ ከታላቅ አክብሮት ጥሪዬን አቀርባለሁ!

@tsegabwolde @tikvahethiopia