TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Wanted #ይፈለጋሉ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ አይተንፍስ እንደሻው ስለሺ እና ያቤል መንገሻ የተባሉ ግለሰቦችን (በፎቶ ከላይ ይታያሉ) በወንጀል እፈልጋቸዋለሁ ብሏል።

ፖሊስ እነዚህን 2 ግለሰቦች የሚፈልጋቸው #በከባድ_የማጭበርበር ወንጀል መሆኑን ገልጿል።

ግለሰቦቹን ያየ አልያም ያሉበትን የሚያውቅ ዘውትር በስራ ሰዓት ከ2:30 - 11:30 በ01115309047 / 01111711206 እና በማንኛውም ሰዓት በ0111119475 / 0111711012 በመደወል እንዲያሳውቀው የጠየቀው የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ህብረተሰቡ የተለመደውን ትብብሩን እንዲያደርግ ጥሪ አቅርቧል።

@tikvahethiopia