TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#EthioTelecom

ኢትዮ ቴሌኮም ፤ ከሀገር ውጭ (በጂቡቲ) በኩል በሚያልፉ ከፍተኛ ባንድዊድዝ ተሸካሚ ዓለም አቀፍ ባህር ጠለቅ የኢንተርኔት መገናኛ መስመር ላይ ባጋጠመው ችግር ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎቱ #በመጠባበቂያ_መስመሮች ብቻ እየሰራ መሆኑን ገለፀ።

በዚህ ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎት መቆራረጥ ወይም የፍጥነት መቀነስ ሊያጋጥም እንደሚችል የገለፀው ኢትዮ ቴሌኮም አገልግሎቱን በፍጥነት ለማስቀጠል ባለሙያዎቹ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ መሆኑን ገልጿል።

እስከዚያው ደንበኞቹ በትዕግስት እንዲጠብቁት በትህትና ጠይቋል።

@tikvahethiopia