TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ኦምሃጀር⬆️

የሰቲት #ሑመራ የልኡካን ብዱን ከ20 አመታት በኋላ ዛሬ ወደ #ኤርትራ ኦምሃጀር ከተማ አቅንተዋል።

የልኡካን ብዱኑ ኣባላት ከሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና ሴቶች የተውጣጡ ሲሆን፥ ቁጥራቸው ከ50 በላይ መሆኑን ተገልጿል።

ነዋሪዎቹ የተከዜ ድልድይ በመሻገር በኦምሃጀር ከተማ ከሚገኘው ከኤርትራ ህዝብና ከሀገሪቱ የሰራዊት ሃይል ጋር ዛሬ ጠዋት ተገናኝተዋል።

📌ጉዞው ከኤርትራ ህዝብ ጋር የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን ተነገሯል።

©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#update አርበኞች ግንቦት 7⬆️

አርበኞች ግንቦት 7 ዛሬ ነሀሴ 27/12/10 ዓ.ም ጠዋት #ሑመራ ሲገባ #ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡የአርበኞች ግንቦት 7 ታጣቂዎች ወታደራዊ ካምፑን በመዝጋት ወደ ኢትዮጵያ መግባት የጀመሩት ትናንት ነው፡፡

📌በአሁን ሰዓት ታጣቂዎቹ ወደ ጎንደር እየተጓዙ እንደሆነ ለመስማት ተችሏል።
@tsegabwolde @tikvahethiopia