TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሀጫሉ ሁንዴሳ...

“•••እነኚህ ሰዎች ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ሰርተው #ያስደመሙኝ ነገር አለ። ከዚህ በፊት ኦሮሞ እንደ አገር አፍራሽ ተደርጎ ብዙ ተሰርቶበታል። አሁን ግን ኦሮሞ አገር አፍራሽ እንዳልሆነ፣ ትልቅ ሃሳብ ያለው እንጂ የሚያሳስብ እንዳልሆነ፣ ያገሪቱ ጋሻ እንደሆነ ባለም ላይ አስመስክረዋል። በእርግጥ ሁሉም ነገር ተሟልቶ ተጠናቋል ማለት አይደለም። #ለዘመናት የተተበተበብንን ትብታብ በጣጥሶ ነገሮችን ለማስተካከል #አይደለም ስምንት ወር #ስምንት አመትም አይበቃም። አሁን የታሰርንበትን እስራቶችን (ቋጠሮዎችን) በመፍታት ደረጃ ላይ ነው ያሉት። ደግሞም #ሁሉንም ነገር ከነሱ ብቻ መጠበቅ የለብንም። #እኛም እጅ ለእጅ ተያይዘን የምንሰራቸው ነገሮች አሉ።”

ሀጫሉ ሁንዴሳ ከOBN ቴሌቪዝን ጋር በነበረው ቆይታ የተናገረው!

©Daniel Ragassa
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"የሲዳማ ህዝብ የክልል ጥያቄውን #ለዘመናት ሲጠይቅ ቆይቷል፤ አሁን ግን ምላሽ አግኝቷል" አቶ ሚሊዮን ማትዮስ/የደ/ብ/ብ/ክ/መንግስት ፕሬዝዳንት/

@tsegabwolde @tikvahethiopia