#update ኤርትራ⬇️
አስር ያህል የኤርትራ ካቢኔ ሚንስትሮች ሀገራቸው ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የተፈራረመቻቸውን ስምምነቶች አስመልክቶ #ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠየቁ።
ሚንስትሮቹ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንዲስጧቸው ዛሬ አርብ ቀጠሮ ለመያዝ ሲሞክሩ ነበር።
ሚንስትሮቹ ከፕሬዝዳንት #ኢሳያስ ጋር ውይይት ማድረግ መጀመራቸውን ለስርዓቱ ቅርበት ያላቸው ግለሰቦች እየገለፁ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ የቀድሞ የፋይናንስ ሚንስትር ተይዞ #መታሰር፣ የህዝቡ የተሻለ መብት ጥያቄዎች ተደማምረው በርካታ ኤርትራውያን #ለውጥ እንዲኖር ፍላጎት አላቸው።
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አስር ያህል የኤርትራ ካቢኔ ሚንስትሮች ሀገራቸው ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የተፈራረመቻቸውን ስምምነቶች አስመልክቶ #ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠየቁ።
ሚንስትሮቹ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንዲስጧቸው ዛሬ አርብ ቀጠሮ ለመያዝ ሲሞክሩ ነበር።
ሚንስትሮቹ ከፕሬዝዳንት #ኢሳያስ ጋር ውይይት ማድረግ መጀመራቸውን ለስርዓቱ ቅርበት ያላቸው ግለሰቦች እየገለፁ ነው።
በቅርቡ የሀገሪቱ የቀድሞ የፋይናንስ ሚንስትር ተይዞ #መታሰር፣ የህዝቡ የተሻለ መብት ጥያቄዎች ተደማምረው በርካታ ኤርትራውያን #ለውጥ እንዲኖር ፍላጎት አላቸው።
ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አሁን⬆️በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌደሬሽን ምክር ቤት የጋራ መክፍቻ ስነ ስርዓት ላይ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ባደረጉት ንግግር ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ከፓርላማ አባላት ጥያቄ ቀርቦላቸዋል፡፡ ለተነሱላቸው ጥያቄዎችም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተጨማሪ #ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምንጭ፦ etv
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ማስታወሻ🗓ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር #አብይ_አህመድ በነገው እለት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው የምክር ቤት አባላት ለሚያቀርቡላቸው ጥያቄዎች #ማብራሪያ ይሰጣሉ።
Via elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia
Via elu
@tsegabwolde @tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update የጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ የማውጣት ሂደት ቀጥሏል። ከዛሬው የዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ የ20/80 ባለሶስት መኝታ ቆጣቢዎች ጥያቄ እየተነሳ ይገኛል። በ20/80 የባለ ሶስት መኝታ ቤት ያልተካተተው በ12ኛ ዙር በልዩ ሁኔታ ታይቶ እስከ 1500 ብር ቁጠባ ድረስ የተካተቱና በቦርድ ውሳኔ ባለሶስት መኝታ በወቅቱ የተዘጋ በመሆኑ ነው ተብሏል። ቆጣቢዎቹ ተስፋ ባለመቁረጥ ቁጠባቸው በመቀጠላቸው…
#ማብራሪያ👆
የ20/80 #ባለሶስት_መኝታ የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አለመውጣትን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ምሽት ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል።
የከተማ አስተዳደሩ ሙሉ ማብራሪያ ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
የ20/80 #ባለሶስት_መኝታ የጋራ መኖርያ ቤት እጣ አለመውጣትን አስመልክቶ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ምሽት ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥቷል።
የከተማ አስተዳደሩ ሙሉ ማብራሪያ ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
ቅሬታ ! የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ ደርሷቸው እንደሆነ ለማወቅ የሚጠባበቁ ነዋሪዎች የስም ዝርዝር ይፋ ባለመደረጉ ቅሬታ እንዳላቸው ገለፁ። የ20/80 እና 40/60 የጋራ መኖሪያ ቤት ዕጣ ዓርብ ቢወጣም እስካሁን የቤት ዕጣ የደረሳቸው ሰዎች ስም ዝርዝር በይፋ አልተገለፀም። ይህም የቤት ዕጣ ደርሷቸው እንደሆን ለማወቅ እየተጠባበቁ ባሉ ነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ ቅሬታን ፈጥሯል። የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት…
#ማብራሪያ የ20/80 እና 40/60 ጉዳይ 👆
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦
" ... ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ስንጀምር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነቶች ተግኝተዋል።
በመሆኑም በእስካሁኑ የማጠራት ስራ ላልቆጠቡ ሰዎች እጣ መውጣትን ጨምሮ የተለያዩ የተዓማኒነት ጉድለቶች ታይተዋል፡፡
ከዚህ በመነሳትም የቤት ማስተላለፉን ሂደት ግልፅነት ለማስፈን ሲባል እና ውጤቱን የሚያዛባ ተግባር ሲያጋጥም መልሰን ኦዲት እንዲደረግ በገባነው ቃል መሰረት የተፈጠረውን ችግር ከጉዳዩ ገለልተኛ በሆኑ በሚመለከታቸው ተቋማት የማጣራት ስራ በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን በጉዳዩ የተጠረጠሩ ባለሙያዎች እና አመራር #በቁጥጥር_ሥር ሆነው ምርመራ እየተደረገ ይገኛል።
ስለሆነም ሂደቱን በአጭር ጊዜ አጠናቀን ለቤት ተመዝጋቢዎችና ለመላው የከተማችን ነዋሪ የምናሳውቅ መሆኑን ስንገለጽ ተመዝጋቢዎች እንደተለመደው በከፍተኛ ትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳውቃለን፡፡
ለተፈጠረው ስህተት የከተማ አስተዳደሩ በዚህ አጋጣሚ ይቅርታ ይጠይቃል። "
@tikvahethiopia
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦
" ... ከዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት በኋላ የተለያዩ ጥቆማዎች በመቅረባቸው የኦዲት ሥራ ስንጀምር በባንክ የተላከውና ለእጣ እንዲውል ወደ ኮምፒዩተር የተጫነው ዳታ ልዩነቶች ተግኝተዋል።
በመሆኑም በእስካሁኑ የማጠራት ስራ ላልቆጠቡ ሰዎች እጣ መውጣትን ጨምሮ የተለያዩ የተዓማኒነት ጉድለቶች ታይተዋል፡፡
ከዚህ በመነሳትም የቤት ማስተላለፉን ሂደት ግልፅነት ለማስፈን ሲባል እና ውጤቱን የሚያዛባ ተግባር ሲያጋጥም መልሰን ኦዲት እንዲደረግ በገባነው ቃል መሰረት የተፈጠረውን ችግር ከጉዳዩ ገለልተኛ በሆኑ በሚመለከታቸው ተቋማት የማጣራት ስራ በመከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን በጉዳዩ የተጠረጠሩ ባለሙያዎች እና አመራር #በቁጥጥር_ሥር ሆነው ምርመራ እየተደረገ ይገኛል።
ስለሆነም ሂደቱን በአጭር ጊዜ አጠናቀን ለቤት ተመዝጋቢዎችና ለመላው የከተማችን ነዋሪ የምናሳውቅ መሆኑን ስንገለጽ ተመዝጋቢዎች እንደተለመደው በከፍተኛ ትዕግስት እንድትጠባበቁ እናሳውቃለን፡፡
ለተፈጠረው ስህተት የከተማ አስተዳደሩ በዚህ አጋጣሚ ይቅርታ ይጠይቃል። "
@tikvahethiopia