#update ኤርትራ⬇️

አስር ያህል የኤርትራ ካቢኔ ሚንስትሮች ሀገራቸው ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ ሀገራት ጋር የተፈራረመቻቸውን ስምምነቶች አስመልክቶ #ማብራሪያ እንዲሰጣቸው ጠየቁ።

ሚንስትሮቹ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በሌሎች ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ማብራሪያ እንዲስጧቸው ዛሬ አርብ ቀጠሮ ለመያዝ ሲሞክሩ ነበር።

ሚንስትሮቹ ከፕሬዝዳንት #ኢሳያስ ጋር ውይይት ማድረግ መጀመራቸውን ለስርዓቱ ቅርበት ያላቸው ግለሰቦች እየገለፁ ነው።

በቅርቡ የሀገሪቱ የቀድሞ የፋይናንስ ሚንስትር ተይዞ #መታሰር፣ የህዝቡ የተሻለ መብት ጥያቄዎች ተደማምረው በርካታ ኤርትራውያን #ለውጥ እንዲኖር ፍላጎት አላቸው።

ምንጭ፦ ዋዜማ ራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia