TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AFRICA

#AFCON_2021 ውድድር ከወዲሁ ምድባቸው ማለፍ የቻሉ አራት ሀገራት ፦

🇨🇲 ካሜሩን
🇲🇦 ሞሮኮ
🇳🇬 ናይጄሪያ
🇧🇫 ቡርኪናፋሶ

ከምድቧ ማለፍ ሳትችል ቀርታ ከውድድሩ ቀድማ መሰናበቷ የተረጋገጠው ደግሞ ኢትዮጵያ 🇪🇹 ናት።

More : @tikvahethsport
#AFCON

የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።

የውድድሩ ፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚዎች #ሴኔጋል እና #ግብፅ ሲሆኑ ጨዋታው ተጀምሯል።

ይህ ጨዋታ በመላው አፍሪካ እንዲሁም በዓለም አቅፍ ደረጃ እጅግ በጉጉት የሚጠበቅ ነው።

የዋንጫው 🏆 ባለቤት ማን ይሆናል ?

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Senegal🏆 ሴኔጋል የአፍሪካ ዋንጫ አሸናፊ ሆነች። @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#AFCON

ከፍተኛው ተጋድሎ በሴኔጋል አሸናፊነት ተደምድሟል።

በጨዋታው መጀመሪያ ላይ ሰኢዶ ማኔ የፍፁም ቅጣት ምት መሳቱ የሴኔጋሉን ፕሬዜዳንት ማኪ ሳል በድንጋጤ አስጩሆ ከመቀመጫቸው ያስነሳ ፤ የጨዋታው ፍልሚያ ከቴሌቪዥን ስክሪን ላይ ለአፍታ አይንን የማያስነቅል፤ እጅግ አጓጊ ተጋድሎ የተደረገበት ነበር።

የግብፁ ግብ ጠባቂ ጋባስኪ በፍልሚያው ያሳየው ተጋድሎ በርካቶችን ያስጨበጨበ ነበር።

ሁለት አሸናፊ አይኖርምና ፍልሚያው በመለያ ምት ሲለይ ግብፅ 4 - 2 ሽንፈትን ስትቀምስ ሴኔጋል በታሪኳ የመጀመሪያ ዋንጫውን አግኝታለች።

በዘንድሮው ውድድር እስከመጨረሻው የደረሱት ግብፃውያን ተጫዋቾች ፣ አሰልጣኞች፣ ደጋፊዎች አነቡ ፤ ዋንጫውን በመነጠቃቸው አዘኑ ፤ በውድድሩ ግን 2ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።

@tikvahethiopia
ግምትዎን በቴሌግራም ቻናላችን ብቻ https://publielectoral.lat/GlobalBankEth ይስጡ!

ለ5 ትክክለኛ ገማቾች ሽልማቱ ይበረከታል፣ ከአምስት በላይ ትክክለኛ ገማቾች ከተገኙ አምስቱ የሚለዩት በዕጣ ይሆናል፡፡

ከአንድ በላይ ግምት መስጠት ለሽልማት ብቁ አያደርግም::

#GlobalBankEthiopia #OurSharedSuccess #BankInEthiopia #Bank #GBE #nigcam #nigeria #cameroon #afcon #winner
የዋንጫውን አሸናፊ በመገመት ሽልማት ይውሰዱ!

- ሽልማቱን የምናበረክተው የቴሌግራም ገፃችንን https://publielectoral.lat/GlobalBankEth ለተቀላቀሉ ብቻ ይሆናል፡፡

- ከአንድ በላይ ግምት መስጠት ለሽልማት ብቁ አያደርግም፣ ትክክለኛ 5 አሸናፊዎችን የምንለየው በዕጣ ይሆናል፡፡

#GlobalBankEthiopia #OurSharedSuccess #BankInEthiopia #Bank #GBE #nigcam #nigeria #ivorycoast #afcon #winner