TIKVAH-ETHIOPIA
via
@like
#AFCON
የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።
የውድድሩ ፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚዎች #ሴኔጋል እና #ግብፅ ሲሆኑ ጨዋታው ተጀምሯል።
ይህ ጨዋታ በመላው አፍሪካ እንዲሁም በዓለም አቅፍ ደረጃ እጅግ በጉጉት የሚጠበቅ ነው።
የዋንጫው
🏆
ባለቤት ማን ይሆናል ?
@tikvahethiopia