#AFCON

የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት ይጠናቀቃል።

የውድድሩ ፍፃሜ ጨዋታ ተፋላሚዎች #ሴኔጋል እና #ግብፅ ሲሆኑ ጨዋታው ተጀምሯል።

ይህ ጨዋታ በመላው አፍሪካ እንዲሁም በዓለም አቅፍ ደረጃ እጅግ በጉጉት የሚጠበቅ ነው።

የዋንጫው 🏆 ባለቤት ማን ይሆናል ?

@tikvahethiopia