TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
መስከረም 6/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ የኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 119 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች በኮቪድ-19 መያቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 31 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 16 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሀረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 503 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 11 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#DireDawa

ድሬዳዋ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 85 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 398 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 49 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,141 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል (ከወልዲያ ሆስፒታል በአስክሬን ምርመራ)

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 90 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 23 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1,402 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 228 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 488 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
የአስሩ ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ስርጭት ቁጥራዊ መረጃ ፦

#Afar

በቫይረሱ የተያዙ - 1,408
ያገገሙ - 231

#Amhara

በቫይረሱ የተያዙ - 3,388
ህይወታቸው ያለፈ - 34
ያገገሙ - 2,224

#BenishangulGumuz

በቫይረሱ የተያዙ - 1138
ያገገሙ - 382

#Harari

በቫይረሱ የተያዙ - 1,505
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 693

#Oromia

በቫይረሱ የተያዙ - 9,415
ህይወታቸው ያለፈ - 63
ያገገሙ - 4,415

#SNNPRS

በቫይረሱ የተያዙ - 2,211
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,656

#AddisAbaba

በቫይረሱ የተያዙ - 36,939
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

#Tigray

በቫይረሱ የተያዙ - 5,403
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,275

#Somali

በቫይረሱ የተያዙ - 1,375
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 1,076

#Sidama

በቫይረሱ የተያዙ - 1,897
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,449

#DireDawa

በቫይረሱ የተያዙ - 1,246
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 1,041

#Gambela

በቫይረሱ የተያዙ - 954
ያገገሙ - 506
ህይወታቸው ያለፈ - አራት በኮሮና ተቋም፣ አምስት ከአስክሬን፣ አስራ አንድ ላብራቶሪ ውጤት በመጠበቅ

@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የአስሩ ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች ወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ስርጭት ቁጥራዊ መረጃ ፦

#Afar

በቫይረሱ የተያዙ - 1,447
ያገገሙ - 231

#Amhara

በቫይረሱ የተያዙ - 3,427
ህይወታቸው ያለፈ - 35
ያገገሙ - 2,273

#BenishangulGumuz

በቫይረሱ የተያዙ - 1138
ያገገሙ - 382

#Harari

በቫይረሱ የተያዙ - 1,514
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 748

#Oromia

በቫይረሱ የተያዙ - 9,602
ህይወታቸው ያለፈ - 67
ያገገሙ - 4,801

#SNNPRS

በቫይረሱ የተያዙ - 2,242
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,717

#AddisAbaba

በቫይረሱ የተያዙ - 37,278
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

#Tigray

በቫይረሱ የተያዙ - 5,433
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,333

#Somali

በቫይረሱ የተያዙ - 1,376
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 1,084

#Sidama

በቫይረሱ የተያዙ - 1,926
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,576

#DireDawa

በቫይረሱ የተያዙ - 1,260
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 1,086

#Gambela

በቫይረሱ የተያዙ - 954
ያገገሙ - 506
ህይወታቸው ያለፈ - አራት በኮሮና ተቋም፣ አምስት ከአስክሬን፣ አስራ አንድ ላብራቶሪ ውጤት በመጠበቅ

መስከረም 9/2013 ዓ/ም
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
መስከረም 19/2013 ዓ/ም

የኮቪድ-19 መረጃዎች፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 63 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 207 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 17 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 5,25 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከወልዲያ ሆስፒታል)

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 138 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 21 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል (17ቱ ከሀዋሳ ከተማ ናቸው)

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 189 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 92 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 505 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 46 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከመቐለ ህክምና ማዕከል)

#DireDawa

በድሬዳዋ 237 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 481 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 84 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Gambella

በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 451 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 20/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 132 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 243 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 78 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 591 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።


#DireDawa

በድሬዳዋ 194 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 182 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 347 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 26 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 287 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 5 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 645 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 109 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,926 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 385 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT
ጥቅምት 1/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 142 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 104 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 39 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,154 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 99 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። ከ99ኙ መካከል 64 ከምዕ/ጎጃም ዞን ፣ 16 ከባህር ዳር ከተማ ይገኙበታል።

#DireDawa

በድሬዳዋ 142 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 47 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 468 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 19 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 471 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 169 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 3,913 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 365 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Harari

በሐረሪ ባለፉት 24 ሰዓት 120 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 53 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 645 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 50 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 184 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

@tikvahethiopiaBOT
#Sidama : በአሁን ሰዓት አዲሱ የሲዳማ ክልል መንግስት ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።

በዚህ ጉባኤ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳደር፣ የም/ቤት አፈ ጉባዔ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ይሾማሉ።

Photo Credit : Sidama Media Network

@tikvahethiopia
#Sidama

ከነገ ጀምሮ በሲዳማ ክልል የሰአት እላፊ ገደብን ጨምሮ ሌሎች ክልከላዎች ተላለፉ።

የሲዳማ ክልል ኮማንድ ፖስት ከነገ ጀምሮ ገደብ የተጣለባቸውን የሰአት እላፊ፣ የእንቅስቃሴዎች ገደብ እና ክልከላዎችን ይፋ አድርጓል።

በዚህ መሰረት ፦

- ባለሁለት እግር ተሽከርካሪ ሞተር ሳይክል (ታርጋ ያለው ብቻ) አንድ ሰው ጭኖ ከጠዋት 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ከጎንና ጎን ያለበሱትን ሸራ በማንሳትና ሶስት ሰው ብቻ በመጫን እስከ ምሽት ሁለት ሰዓት ፣ የህዝብ ትራንስፖርትና ታክሲዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 2 ሰዓት ብቻ መንቀሳቀስ ይችላሉ።

- መታወቂያን በተመለከተ ፦ ከቀበሌ እስከ ወረዳ ያሉ ሀላፊዎች መታወቂያ መስጠት የማይችሉና ማንነቱን የሚገልፅ መረጃ በመያዝ ግለሰቦች ከዛሬ ጀምሮ ጊዜያዊ መታወቂያ ማግኘት ይችላሉ።

- ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ፦ ከዚህ ቀደም ያስመዘገበም ያላስመዘገበም ከነገ ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት በአቅራቢያው በሚገኙ የፖሊስ ተቋማት ማስመዝገብና የፈቃድ ወረቀት መያዝ ይኖርበታል።

NB: ይህን ያላደረገና ያልተመዘገበ የጦር መሳሪያ ይዞ የተገኘ ማንኛውም አካል እንደ ወንጀለኛ የሚጠየቅ ይሆናል።

- ፋብሪካዎች፣ ኢንደስትሪ ፖርኮች፣ ሪዞርቶችና አለም አቀፍ ሆቴሎች የሰራተኛ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ከፖሊስ ኮሚሽኑ ፈቃድ ማግኘት ይችላሉ።

- ከሲዳማ ክልል አጎራባች አካባቢዎች ወደ ክልሉ የሚገቡ ባለሁለት እግር ተሽከርካሪዎች ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ መግባት አይችሉም። በእግረኞችና የቤት መኪኖች ላይ የሰዓት ገደብ ባይጣልም መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Sidama ከነገ ጀምሮ በሲዳማ ክልል የሰአት እላፊ ገደብን ጨምሮ ሌሎች ክልከላዎች ተላለፉ። የሲዳማ ክልል ኮማንድ ፖስት ከነገ ጀምሮ ገደብ የተጣለባቸውን የሰአት እላፊ፣ የእንቅስቃሴዎች ገደብ እና ክልከላዎችን ይፋ አድርጓል። በዚህ መሰረት ፦ - ባለሁለት እግር ተሽከርካሪ ሞተር ሳይክል (ታርጋ ያለው ብቻ) አንድ ሰው ጭኖ ከጠዋት 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ…
#Sidama

የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ፤ ከዛሬ ጀምሮ በሲዳማ ክልል የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።

ቀደም ሲል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተጣሉ እገዳዎችም መነሳታቸውን ተገልጿል።

ከዛሬ ጀምሮ በክልሉ የጦር መሳሪያ ፈቃድ መስጠት መታገዱን የተገለፀ ሲሆን ክልከላውን ተላልፎ በሚገኝ ማንኛውም አካል ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ማስጠንቀቂያ ተላልፏል።

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ብቻ አገልግሎት እንዲሰጡ ገደብ የተጣለባቸው የህዝብ ትራንስፖርት፣ የከተማ ታክሲና ባጃጅ አገልግሎቶች ላይ ክልከላው ሙሉ በሙሉ ተነስቷል።

ነገር ግን ባጃጅ አሽከርካሪዎች በሁለቱም በኩል ባጃጅ በሸራ ሳይሸፈን ማሽከርከር እንዳለባቸው ማሳሰቢያ ተላልፏል።

በሌላ በኩል የሞተር ሳይክል የእንቅስቃሴ ገደብ ሙሉ በሙሉ አለመነሳቱ የተገለፀ ሲሆን በቀድሞ እገዳ ላይ ማሻሻያ ተደርጎ ከማለዳው 12 ሰዓት እስከ ምሽቱ ሁለት ሰዓት ድረስ ሞተር ሳይክል ማሽከርከር እንደሚቻል ተገልጿል።

Credit : SRTA

@tikvahethiopia