አርበኞች እና ግንቦት 7 ተለያዩ‼️
አርበኞች እና ግንቦት 7 #ስለመለያየታቸው በባሕር ዳር አሁን ላይ #መግለጫ እየተሰጠ ነው። ከዚህ ቀደም እንደተለያዩ መግለጫ ቢሰጥም በግንቦት ሰባት አመራሮች በኩል ሁለቱ ድርጅቶች አለመለያታቸው ነበር የተገለጸው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
አርበኞች እና ግንቦት 7 #ስለመለያየታቸው በባሕር ዳር አሁን ላይ #መግለጫ እየተሰጠ ነው። ከዚህ ቀደም እንደተለያዩ መግለጫ ቢሰጥም በግንቦት ሰባት አመራሮች በኩል ሁለቱ ድርጅቶች አለመለያታቸው ነበር የተገለጸው፡፡
ምንጭ፦ አብመድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስቴር‼️
ትምህርት ሚኒስቴር ነገ #በፍኖተ_ካርታው ዝግጅት ዙሪያ ጋዜጣዊ #መግለጫ ይሰጣል፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ለቀጣዮቹ 15 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን አጠቃላይ የትምህርት ፍኖተ ካርታ እያዘጋጀ እንደሆነ ከዚህ ቀደም ተገልጧል፡፡
የፍኖተ ካርታው ዝግጅት ለሚመለከታቸው አካላት በየደረጃው ለውይይት ቀርቦ ግብዓት እንደተሰጠበት ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የፍኖተ ካርታው ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ በሚመለከት ነገ በትምህርት ሚኒስትር የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ስዓት ጀምሮ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር #ጥላዬ_ጌቴ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፡- ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትምህርት ሚኒስቴር ነገ #በፍኖተ_ካርታው ዝግጅት ዙሪያ ጋዜጣዊ #መግለጫ ይሰጣል፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ለቀጣዮቹ 15 ዓመታት ተግባራዊ የሚሆን አጠቃላይ የትምህርት ፍኖተ ካርታ እያዘጋጀ እንደሆነ ከዚህ ቀደም ተገልጧል፡፡
የፍኖተ ካርታው ዝግጅት ለሚመለከታቸው አካላት በየደረጃው ለውይይት ቀርቦ ግብዓት እንደተሰጠበት ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
የፍኖተ ካርታው ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ በሚመለከት ነገ በትምህርት ሚኒስትር የስብሰባ አዳራሽ ከጠዋቱ 3፡00 ስዓት ጀምሮ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር #ጥላዬ_ጌቴ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ምንጭ፡- ትምህርት ሚኒስቴር
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ትኩረት ለሞያሌ‼️
"መንግስት ስለ ሞያሌ ሁኔታ ምንም ትኩረት እየሰጠው አይደለም። ብዙ ጊዜ ያስቆጠረ ችግር ነው። ሰው እንደ ቄጤማ እየረገፈ፤ እንዴት አንድም ቀን እንኳን ስለሞያሌ ሁኔታ ደፍሮ #መግለጫ የሚሰጥ ጠፋ? ሞያሌ ውስጥ ያለ ሰው ኢትዮጵያዊ አይደለም እንዴ? ከሞያሌ የመጡ ጓደኞቻችን እያለቀሱ ነው።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia
"መንግስት ስለ ሞያሌ ሁኔታ ምንም ትኩረት እየሰጠው አይደለም። ብዙ ጊዜ ያስቆጠረ ችግር ነው። ሰው እንደ ቄጤማ እየረገፈ፤ እንዴት አንድም ቀን እንኳን ስለሞያሌ ሁኔታ ደፍሮ #መግለጫ የሚሰጥ ጠፋ? ሞያሌ ውስጥ ያለ ሰው ኢትዮጵያዊ አይደለም እንዴ? ከሞያሌ የመጡ ጓደኞቻችን እያለቀሱ ነው።"
@tsegabwolde @tikvahethiopia