TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ሶዴፓ

የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ «ከአጋርነት ወደ ሀገራዊ ፓርቲ የሚያሸጋግረውን» የኢሕአዴግ ጥናት ገምገሞ ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል። የማዕከላዊ፣ የክትትልና ኦዲት ኮሚቴዎችና አባላቱ ውይይት አድርገው የሚጨመርና የሚቀነስ ይለያሉ ብሏል።

Via #Eshet_Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሶዴፓ

የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ሶዴፓ) ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ተጀምሯል። የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው እያካሄደ ባለው ስብሰባ በኢህአዴግ ውህድ ፓርቲ ህግና ደንብ ዙሪያ እየመከረ ይገኛል። እንዲሁም በፓርቲው የፖለቲካ ፕሮግራም አሰራርና አደረጃጀት ዙሪያ ምክክር እያካሄደ መሆኑ ተመላክቷል። ኮሚቴው በተጠቀሱት አጀንዳዎች በጥልቀት ከተወያየ በኋላም ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia