#ሶዴፓ

የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ «ከአጋርነት ወደ ሀገራዊ ፓርቲ የሚያሸጋግረውን» የኢሕአዴግ ጥናት ገምገሞ ውሳኔ ማሳለፉን አስታውቋል። የማዕከላዊ፣ የክትትልና ኦዲት ኮሚቴዎችና አባላቱ ውይይት አድርገው የሚጨመርና የሚቀነስ ይለያሉ ብሏል።

Via #Eshet_Bekele
@tsegabwolde @tikvahethiopia