TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ🚍በዚህ ሳምንት ቅዳሜና እሁድ(ሚያዚያ 5 እና ሚያዚያ 6) #StopHateSpeech

ተዘጋጁ!!

#ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ ----- ሚያዚያ 12 እና 13
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የሰላም አምባሳደር -- ሀዋሳ ዩንቨርስቲ!
(TIKVAH-ETH)

ከ3 ዩኒቨርሲቲዎች የተውጣጡ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት ቅዳሜ #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ ይገባሉ። ወጣቶቹ ሀገር የማዳን እና መላውን የሀገሪቱ ህዝብ በተስፋ የመሙላት እቅድ ይዘው እየተንቀሳቀሱ የሚገኙት #StopHateSpeech በማለት ሲሆን ይህ እንቅስቃሴ በተለይ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ራሳቸውን እንዲፈትሹ እና እንዲገመግሙ፤ ራሳቸውን በፍቅር እንዲሞሉ፤ ሰውን ሁሉ ልክ እንደ ራሳቸው እንዲወዱ እና እንዲያከብሩ የማስገንዘብ ስራ ይሰራል።

#ሀዋሳ_ዝግጁ
ፍቅር፤ ሰላም፤ አንድነት

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_1

•ጊዜው ጌትነት
•ወንድማገኝ ብርሃኔ
•ቤተልሄም አዱኛ
•ዱሬሳ በዳሶ
•ትግዕሥት ተስፋዬ
•ዮርዳኖስ ግርማ
•ፍሬህይወት ማትያስ
•ቤተልሄም ገ\መድን
•ቤተልሄም ሴታ
•አበባ በቃና
•ራህመት አብዱልቃድር
•ቤተልሄም ቱሉ
•ሀያት እንድርያስ
•ቤተል አባይነህ
•እዮብ ተስፋዬ
•ነብያት ዘውዱ
•እዩኤል በቀለ
•ፍቅርተ ዋለልኝ
•ቢንያም ይርጋ
•ፍላጎት ጥላሁን
•ናርዶስ ዮሃንስ
•ቃልኪዳን አክሊሉ
•ቤተልሄም እንዳልክ
•ገመቺስ ፍቃዱ
•ምሩፅ ደምሴ
•ሙልጌታ አደሩ
•ዳንኤል ተሾመ
•ፍሬዘር ገዛኸኝ
•ጉተማ ብርሃኑ
•ሲሳይ ታደሰ
•በረከት ጉዲሳ
•አቅለሲያ ሲሳይ
•የምስራች

√ 19 ሴት
√ 15 ወንድ

የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች
የሰላም ፎረም ተወካዮች

#WSU #StopHateSpeech

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምድብ ሁለት!

ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_2

(AMU)

•አስቻለው ደቻሳ
•ተመስገን አየለ
•መሰረት መኮንን
•ደብረወርቅ ተስፋዬ
•ቤተልሄም ዘመኑ
•ኤልያስ ምስጋና
•ማሃሪ ዳርሰማ
•ሳምራዊት ሀጎስ
•እሌኒ ነጋልኝ
•ታሪኩ ተሾመ
•የምስራች ይቆየኝ
•ጣነሮ ሁሴን
•ሀብታሙ አማረ
•ልኡል ሽመልስ
•ሀብታሙ ይልማ
•ሀብታሙ አጌና
•ቢቂላ መኮንን
•አቤል ተስፋሁን
•አዲሱ ፍስሃ
•ብሩክ አበራ
•ልኡል ዩሴፍ
•ሰለሞን አማረ
•ምስራቅ በዛብህ
•መልካሙ ማትዮስ
•ጌትነት ላይኔ
•ሙላለም እንዳሻው
•ሲሳይ አድኖ
•ዮናታን አልዮ
•አማረ ባሻ
•ተመስገን ኢሳያስ
•ኢማን መሃመድ
•ታምራት ፈረደ
•አዲሱ
•አሜን ላየ
•አዳነ ጌቱ

√ 8 ሴት
√ 29 ወንድ

የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች
የሰላም ፎረም ተወካዮች

#AMU #StopHateSpeech

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ምድብ ሶስት!

ወደሰላም አምባሳደር ተቋም #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ የሚጓዙ የTIKVAH-ETH #የሰላም እና #የፍቅር አምባሳደሮች #ምድብ_3

•አሸናፊ በቀለ
•መዝገቡ ተስፋዬ
•መሀመድ ሚፍታ
•አበበ በላቸው
•አብዱረዛቅ ኑርሰፋ
•አቤል እርቅ ይሁን
•አዳነ ለገሰ
•ናትናኤል ሰለሞን
•ዳዊት ፍቅሩ
•ፍሬው ጌታቸው
•ተምኪን ኑረዲን
•እሱባለው መረጃ
•ቃለአብ ዘበነ
•ደሳለኝ ንዳ
•እስከዳር ታደሰ
•ዮሴፍ ኃይሉ
•አስቻለው ጌቱ
•ይትባረክ አለባቸው
•ዮሃንስ አበራ
•ታዲዮስ ደጉ
•ብርሀኑ አወቀ
•ናትናኤል መርከቡ
•በእምት ሰሎሞን
•ታምራት በሻዳ
•ኑርሁሴን ከማል
•አላዛር ሲሳይ
•ሀናን በድሩ
•ማህሌት ተፈራ
•መቅደስ መሰለ
•ፌቨን ሻውል
•ሜሮን ረዳይ
•ምኞት ወርቁ
•ሰሚራ ሸረፍ
•ሀያት ሳቢር
•ፎዚያ መካ
•ፊሩዛ ሙሀበድ
•ራሄል በላቸው
•ራሄል ሰው መሆን
•ሲትሬላ ሙሀመድ
•ሰሚራ ሸረፋ
•ፈቲያ አሚን
•ሰሚራ ተሸመ
•ሰሚራ ከድር
•ሰዓዳ ሙሳ
•ግዛት ማሞ

√26 ወንድ
√19 ሴት

#WKU #StopHateSpeech
@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ👆ሻሸመኔ ላይ አርባምንጭ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲን የተቀላቀሉት የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የTIKVAH-ETH ቤተሰብ አባላት #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ደማቅ አቀባባል ተደርጎላቸዋል።

ፎቶ: @Dura_pic
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ

የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ መርሃ ግብሮች ከመጀመሪይል እስከ ሶስተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን ከ9 ሺ800 በላይ ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት በዩኒቨርሲቲው ስታዲየም በታላቅ ድምቀት አስመርቋል። ከተመራቂ ተማሪዎቹ መካከል 28.4% የሚሆኑት ሴቶች እንደሆኑ ተነግሯል። በዘንድሮ ዓመት በዩኒቨርሲቲው ለነበረው ፍፁም ሰላማዊ የመማር ማስተር ሂደት የከተማ ማህበረሰብ እንዲሁም አጠቃላይ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ላደረገው አስተዋፆ ምስጋና ቀርቧል።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ክፍት የስራ መደብ ማስታወቂያ🔝

#HawassaUniversity #ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ
#ሀዋሳ_ዩኒቨርሲቲ

በሰላም ግንባታ ዙሪያ ከፍተኛ የመንግስት የትምህርት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ያህል አልተወጡም ተባለ፡፡ ለሰላም ግንባታ የዪኒቨርሲቲዎች ሚና በሚል መሪ ቃል የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከምሁራንና ተማሪዎች ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡ የሀዋሳ ዩንቨርሲቲ የህግና ጉድ ገቨርናንስ ትምህርት ክፍል ከሴንተር ኦፍ ኮንሰርን ጋር በመተባበር ለሰላም ግንባታ የዩኒቨርሲቲዎች ሚና በሚል መሪ ቃል ከምሁራንና የሁለተኛ ዲግሪ የሰላምና ግጭት አፈታት የሚያጠኑ ተማሪዎችን ያሳተፈ የምክክር መድረክ አካሂዷል፡፡

Via #SRTA
@tsegabwolde @tikvahethiopia