TIKVAH-ETHIOPIA
1.47M subscribers
56.3K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ለሳምንታት ተዘግቶ የቆየው የምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል የኢንተርኔት አገልግሎት በዛሬው ዕለት መስራት ጀምሯል።

#አሰበ
#ሀረማያ
#ድሬዳዋ
#ጅግጅጋ
#ሀረር...እንዲሁም በሁሉም የምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል የምትገኙ ቤተሰቦቻችን እንኳን በደህና መጣችሁ! እንኳን በሰላም ተገናኘን!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ❤️እናመሰግናለን!!

#እንዳከበራችሁን ፈጣሪ #ያክብራችሁ!!
#StopHateSpeech

መላው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ፤ የተቋሙን #አመራሮችን እንዲሁም ተማሪዎችን ከልብ እናመሰግናለን!

በቀጣይ፦

#ጅማ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 17 እና 18/
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ/ግንቦት 24 እና 25/
#ጎንደር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
#ባህር_ዳር_ዩኒቨርሲቲ/ሰኔ 1 እና ሰኔ 2/
.
.
.
በሌሎች ግቢዎች የቀን መርሃ ግብር ይፋ ይደረጋል!
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ👆
/StopHateSpeech/

የጅማ ዩኒቨርስቲ የTIKVAH ቤተሰቦች በመጀመሪያው ጉዟቸው ትልቁን #ኃላፊነት በተወጡበት እና ትልቅ ስራዎችን በሰሩበት የሃረማያ ዩኒቨርሲቲ ቆይታ #በጥላቻ_ንግግሮች ዙሪያ ልዩ የግንዛቤ መስጫ ማድረክ ተዘጋጅቶ ነበር።

ምስጋና፦

ለጅማ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች
ለወ/ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች
ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች
ለአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አመራሮች
ለኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አመራሮች

ረጃጅም ርቀቶችን በብቃት ላሽከረከሩ፦ ሁሉም ሹፌሮች!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅማ #ሀረማያ ~ አረንጓዴ አሻራ!
#TIKVAH_ETHIOPIA

ከወራት በፊት በጅማ እና በሀረማያ አረንጓዴ አሻራችንን እንዳሳረፍን ሁሉ በነገው ዕለት የሁለተኛ አመት ምስረታችን ሲከበር በአዲስ አበባ ከተማ አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት ውስጥም አሻራችንን እናሳርፋለን።

🌱ቢሾፍቱ፣ ቡራዩ እና በሌሎች የአዲስ አበባ ከተማ አቅራቢያ የምትገኙ የTIKVAH-ETH ቤተሰቦች በሙሉ ነገ አበበች ጎበና እንድትገኙ ጥሪ እናቀርባለን።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
🎂TIKVAH ETHIOPIA~2 ዓመት🎂

#ደብረ_ብርሃን #ወሎ #ጅማ #ሀረማያ #ሀዋሳ #ወልቂጤ #መቐለ #ወልዲያ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #ሆሳዕና/#ዋቸሞ/

📎የሰውልጅ በሰውነቱ የሚከበርበት፤ የግለሰቦች አመለካከት፣ እምነት፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ የኔ ነው የሚሉት ሁሉ የሚከበርበት፤ ፍቅር፣አንድነትና መተባበር የነገሰበት፣ የሰው ልጅ ሁሉ መሰብሰቢያ የሆነች ከጥላቻ የራቀች ሀገር እንገነባለን!! ተባብረን እንሰራለን፤ ለመጭው ትውልድ ኢትዮጵያን እናወርሳለን!!

እኛ ስንኖር ኢትዮጵያ ትኖራለች፤ ኢትዮጵያ ስትኖር እኛም እንኖራለን!

#ድፍን_ሁለት_ዓመት_በፍቅር_በመተባበር!

ነገ 6:00 አበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤ እና ልማት ድርጅት እንገናኝ፤ ከእናታችንም ምርቃት እንቀበል!! ሁላችሁም የዚህ ገፅ ባለቤቶች ናችሁ!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ

"የተመደበልንን ችግኝ ተክለን ጨርሰን ሌሎች ጋር የተረፈ ካለ ፍለጋ እየሄድን ነው! ከችግኞች የተላጡ ላስቲኮችንም ሰብስበን አስወግደናል።" ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ
#ሀረማያ_ዩኒቨርሲቲ

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ሁለት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረጉን የሰጠው ለዶክተር መንግስቱ ከተማ አረዶ እና ለዶክተር መንግስቱ ኡርጌ ለታ ነው። የዩኒቨርሲቲው የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አለምሸት ተሾመ እንደገለጹት  የተቋሙ የስራ አመራር ቦርድ ትናንት ባካሄደው ስብሰባ ለሁለቱም ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።

Via #ENA
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የTIKVAH-ETH #የStopHateSpeech ሀገር አቀፍ ዘመቻዎች/በዩኒቨርሲቲ ደረጃ/ና በየተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ውስጥ የተደረጉ ጉብኝቶችን ለመከታተል #የዩትዩብ ቻናላችንን ይጎብኙ!

#ሀረማያ #ጅማ #ወልቂጤ #ሀዋሳ #ወላይታ_ሶዶ #አርባምንጭ #መቐለ #ዋቻሞ #ወሎ #ደብረብርሃን #ወልዲያ

Watch ""የአንድ እናት ልጆች ነን" በመቐለ ዩኒቨርሲቲ #TIKVAH_ETHIOPIA" on YouTube
https://youtu.be/qjyt56okb3U
የዛሬ የህዳር 10/2012 ዓ/ም በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ከሚገኙ የቲክቫህ ቤተሰብ አባልት እና ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተሰባሰበ መረጃ👇
https://telegra.ph/ETH-11-20-4

(TIKVAH-ETHIOPIA)

#ድሬዳዋ #ሀረማያ #ወልዲያ #መቱ #ASTU
#መደወላቡ #ባህርዳር #ደባርቅ #ደብረታቦር

@tsegabwolde @tikvahethiopia