TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
መስከረም 19/2013 ዓ/ም

የኮቪድ-19 መረጃዎች፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 63 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 207 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 17 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 5,25 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከወልዲያ ሆስፒታል)

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 138 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 21 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል (17ቱ ከሀዋሳ ከተማ ናቸው)

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 189 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 92 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 505 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 46 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ1 ሰው ህይወት አልፏል (ከመቐለ ህክምና ማዕከል)

#DireDawa

በድሬዳዋ 237 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 481 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 84 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Gambella

በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገው የላብራቶሪ ምርመራ 3 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 451 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 20/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 132 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 3 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 243 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 78 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 591 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 40 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።


#DireDawa

በድሬዳዋ 194 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 84 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 182 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 24 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 347 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 26 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል፤ የ1 ሰው ህይወት አልፏል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 287 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 5 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 645 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 109 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,926 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 385 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT
መስከረም 21/2013 ዓ/ም

የኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 75 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 201 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 696 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 25 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#DireDawa

በድሬዳዋ 195 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 211 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 65 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 621 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 36 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 652 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 89 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,814 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 286 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Gambella

በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 88 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 10 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል፤ 7ቱ ኢትዮጵያውያን ፣ 3ቱ ቻይናውያን ናቸው።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 793 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 70 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBOT
TIKVAH-ETHIOPIA
#COVID19Ethiopia በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 6,916 የላብራቶሪ ምርመራ 890 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 247 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 76,988 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 1,208 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ አጠቃላይ ሰዎች ቁጥር ደግሞ 31,677 ደርሷል። @t…
መስከረም 22/2013 ዓ/ም

የኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 208 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሰው በኮቪድ-19 መያዙ ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 120 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 23 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 566 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 104 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#DireDawa

በድሬዳዋ 168 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 67 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 311 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 103 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 451 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 135 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 3,274 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 333 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Gambella

በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 92 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 5 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል። ትላንት 2 ሰዎች አገግመዋል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 822 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 61 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT
ጥቅምት 1/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 142 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 7 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 104 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 39 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1,154 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 99 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። ከ99ኙ መካከል 64 ከምዕ/ጎጃም ዞን ፣ 16 ከባህር ዳር ከተማ ይገኙበታል።

#DireDawa

በድሬዳዋ 142 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 47 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 468 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 19 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 471 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 169 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 3,913 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 365 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ6 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#Harari

በሐረሪ ባለፉት 24 ሰዓት 120 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 53 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 645 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 50 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

#Sidama

በሲዳማ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 184 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 18 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል።

@tikvahethiopiaBOT
ጥቅምት 2/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሶማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓታት የላብራቶሪ ምርመራ አልተደረገም። ትላንት 10 ሰዎች ከበሽታው አገግመዋል።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 60 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 9 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 659 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 93 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የአንድ ሰው ህይወት አልፏል።

#Tigray

በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 349 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 16 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 1132 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 201 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ3 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#AddisAbaba

በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,763 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 399 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል።

@tikvahethiopiaBOT
ጥቅምት 4/2013 ዓ/ም

የኢትዮጵያ ኮቪድ-19 መረጃዎች ፦

#Somali

በሶማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 146 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በቫይረሱ መያዙ የተረጋገጠ ሰው አልተገኘም።

#BenishangulGumuz

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 85 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 27 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Amhara

በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 765 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰው ህይወት አልፏል (1 ከእንጅባራ ህክምና ማዕከል፣ 1 ከሃይቅ)

#Oromia

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 579 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 102 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

#DireDawa

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 142 የላብራቶሪ ምርመራ 54 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#Harari

በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 94 የላብራቶሪ ምርመራ 13 ሰዎች በቫረረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#SNNPRS

በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 1304 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 55 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል።

#AddisAbaba

በአ/አ ባለፉት 24 ሰዓት 3,246 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 308 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል፤ የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።

* ያልተካከቱ የክልል ሪፖርቶችን ቆይት ብላችሁ ይህንኑ ፖስት ተመልከቱ !

@tikvahethiopiaBOT
#Somali

ዛሬ አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ በጀረር ዞን የተገነባውን 'ጋሻሞ ሆስፒታል' መርቀው ከፍተዋል።

በ80 ሚሊየን ብር የተገነባ ሲሆን ፣ በዙሪያው ለሚገኙ 5 ወረዳዎች አገልግሎት ይሰጣል።

ሆስፒታሉ ለ800 ሺህ ለሚጠጉ የህብረተሰብ ክፍሎች አገልግሎት ይሰጣል ተብሎ ይታሰባል።

አሁን ላይ በሱማሌ ክልል 12 የሚጠጉ ሆስፒታሎች በ1 ቢሊየን ብር በሚጠጋ በጀት የግንባታ፣ የማስፋፊያ እና የማሻሻያ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸው ተገልጿል።

በሌላ በኩል ፦

ዛሬ የሶማሌ ክልል የፋፈን ዞን የአውበሬ ወረዳ የጤና ጣቢያ የአስቸካይ (Emergency) የቀዶ ጥገና የሕክምና ክፍል አስመርቆ አገልግሎት አስጀምራል።

(SRTV)
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
#Somali

የሶማሌ ክልል ልማት ማህበር ማጠቃለያ መርሃግብር በአዲስ አበባ ተካሄደ፡፡

በመርሃ ግብሩ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድን ጨምሮ የአዲስ አበባ እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ተገኝተው ነበር።

በዚሁ መርሃ ግብር ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሶማሊ ባህል ማዕከል ግንባታ 5 ሺህ ካሬ ሜትር ስኩዌር ካርታን አስረክቧል።

Photo Credit : SRMMA

@tikvahethiopia
#Somali

የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ የ2013 አመት የ8ኛ ክፍል ፈተናዎችን በክልሉ ለሚገኙ ዞኖች፣ ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች ማከፋፈል ጀመረ።

በሶማሌ ክልል የ2013 አመት የ8ኛ ክፍል ፈተናን ከሰኔ 21 እስከ ሰኔ 23 ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ይገኛል።

በክልሉ በሚገኙ 735 ትምህርት ቤቶች 44,144 ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል።

የሶማሌ ክልል ትምህርት ቢሮ ከትላንት ሰኔ 11 ጀምሮ ለዘንድሮ አመት የተዘጋጀውን የ8ኛ ክፍል ፈተናዎችን በክልሉ ለሚገኙ የተለያዩ ዞኖች ፣ ወረዳዎችና የከተማ አስተዳደሮች ማከፋፈል ጀምሯል።

ፈተናዎቹ ታትም በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ነበር የቆዩት። #SMMA

@tikvahethiopia
#Somali

በሶማሌ ክልል መዲና ጅግጅጋ ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የተቋቋመው የበደር የትራንስፖርት ማህበር በዛሬው እለት አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ፡፡

ማህበሩ በከተማ ትራንስፖርትና በመካከለኛ ሀገር አቋራጭ ትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰማራ ሲሆን በቅድሚያም አገልግሎቶቹን በጅግጅጋ ፤ ቱጉጫሌ ፤ ደገሀቡርና ድሬዳዋ ከተሞች እንደሚጀምርም ነው የተገለፀው፡፡

#SRTV

@tikvahethiopia
#Somali

በሱማሊ ክልል በሻለቃ ከደር መሀሙድ የውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ሲሰልጥኑ የነበሩ የሶማሊ ክልል ሚሊሺዎች ዛሬ ተመርቀዋል።

የሻለቃ ከደር መሀሙድ የውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል በብርቆድ ወረዳ የሚገኝ ሲሆን በዚህ ማሰልጠኛ ውስጥ ሲሰለጥኑ የነበሩ ሚሊሺያዎች ናቸው ዛሬ ተመረቁት።

የተመረቁ አጠቃላይ ሚሊሻዎች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ መረጃውን ይፋ ያደረገው የክልሉ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት ያለው ነገር ባይኖርም በተሰራጩት ምርቃቱን በሚያሳዩ ፎቶች ግን መመልከት እንደተቻለው በርካታ ናቸው።

በምርቃው ስነስርዓት ላይ ፦
- የሶማሊ ክልል ፕሬዝዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ፣
- የሰላምና ደህንነት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ሁሴን ሃሺ፣
- የሶማሊ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢ/ር መሀመድ ሻሌ፣
- የሶማሊ ክልል ልዩ ሀይል አዛዥ ም/ኮ መሀመድ አህመድ፣
- የሶማሊ ክልል ፖሊስ ኮ/ኮምሽነርና የዞን አስተዳደሪዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው ነበር።

Photo Credit : SRTV

@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Jigjiga : የሶማሊላንድ ም/ ፕሬዝዳንት እና ልዑካቸው ጅግጅጋ ገብቷል። በሶማሊላንድ ም/ፕሬዝዳንት አብዱረህማን አብዱላሂ ሰይሊኢ የተመራው ልዑክ ዛሬ ከሰዓት ጅግጅጋ መግባቱን የሱማሊ ክልል ማስ ሚዲያ ዘግቧል። ለም/ፕሬዝዳንቱና ልዑካቸው በቶግወጃሌ ከተማ የሶማሊ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሀላፊዎች አቀባበል እንዳደሩጉለቸው ተገልጿል። የሶማሊላንድ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱረህማን አብዱላሂ ሰይሊኢ…
#Somali : የሶማሌ ክልል መንግስት ምስረታ የምክር ቤት ጉባኤ በጅጅጋ ከተማ ዛሬ እየተካሔደ ነው።

ባለፈው መስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በክልሉ የተካሄደውን 6ተኛ አገር አቀፍ ምርጫ ተከትሎ ነው በክልሉ ርዕሰ ከተማ ጅግጅጋ ከተማ አዲሱ የክልሉ ምክር ቤት የሚመሰረተው።

272 መቀመጫዎች ያለውና ዛሬ የሚካሔደው የክልሉ የምክር ቤት መስራች ጉባኤ የምክር ቤቱን አፈ ጉባኤና ምክትል አፈ ጉባኤ ይመርጣል።

በመቀጠልም ምክር ቤቱ የክልሉን ርዕሰ-መስተዳድር የሚመርጥ ሲሆን የተመረጡት ርዕሰ መስተዳድርም የክልሉን መንግስት አስፈጻሚ አካላት ሹመት በምክር ቤቱ አቅርበው ያጸድቃሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የክልሉን አዲስ መንግስት የምስረታ ጉባኤ ለመታደም ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ የመጡ እንግዶች ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል።

Credit : ENA

@tikvahethiopia
#Somali : የሶማሊ ክልል ፕሬዜዳንት አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ የመሩት የሶማሊ ክልል የፀጥታ ኮሚቴ ሳምንታዊውን ስብሰባ ዛሬ አካሂዷል።

በፀጥታ ኮሚቴ ስብሰባው ላይ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የፀጥታ አካላት የተገኙ ሲሆን፣ በወቅታዊ ሀገራዊ እና ክልላዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ውይይት መደረጉ ተገልጿል።

ስብሰባው አራት ነጥቦችን በማውጣት የተጠናቀቀ ሲሆን እነዚህም ፦

1ኛ. ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮችን ትኩረት መስጠት፤
2ኛ. የክልሉን ውስጣዊ ሰላምና ፀጥታ ማጠናከር፤
3ኛ. ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ድንበር በንቃት መጠበቅና ሽብርተኛ ቡድኖች ወደ ክልሉ እንዳይገቡ መከላከል፤
4ኛ. የብሄር ግጭቶችን የሚያነሱ አካላት መከላከል የሚሉት ናቸው።

Credit : SMMA

@tikvahethiopia
#Somali

በሶማሊ ክልል ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች እርዳታ ለማድረስ 200 ሚሊዮን ብር ፀደቀ።

የሶማሊ ክልል መንግሥት ካቢኔ ዛሬ 7ተኛ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል።

ስብሰባው በጎዴ ከተማ ነው የተካሄደው።

ካቢኔው በተለያዩ ወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ያደረገ ሲሆን፣ በተለይ ድርቅ በተከሰተባቸው አከባቢዎች አስቸኳይ መልስ መስጠት የሚችልበት ሁኔታ ላይ በስፋት መክሯል።

በዚህም ድርቅ የተከሰተባቸውን አከባቢዎች ፈጣን መልስ ለመስጠት እና አስፈላጊውን እርዳታ ለማድረስ 200 ሚልየን ብር ካቢኔው አፅድቋል።

#SRMMA

@tikvahethiopia