መስከረም 21/2013 ዓ/ም
የኮቪድ-19 መረጃዎች ፦
#Somali
በሱማሌ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 75 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 4 ሰዎች በኮቪድ19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#BenishangulGumuz
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 201 የላብራቶሪ ምርመራ ተራደርጎ 41 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Amhara
በአማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 696 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 25 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።
#DireDawa
በድሬዳዋ 195 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 76 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቷል።
#Harari
በሐረሪ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 211 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 65 ሰዎች በኮቪድ-19 ተይዘዋል።
#Tigray
በትግራይ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 621 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 36 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
#Oromia
በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 652 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 89 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።
#AddisAbaba
በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት 24 ሰዓት 2,814 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 286 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል። የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል።
#Gambella
በጋምቤላ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት 88 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 10 ሰዎች ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል፤ 7ቱ ኢትዮጵያውያን ፣ 3ቱ ቻይናውያን ናቸው።
#SNNPRS
በደቡብ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 793 የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገ ሲሆን 70 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸው ተረጋግጧል።
@tikvahethiopiaBOT