TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#አረርቲ

በ50 ሚሊዮን ዶላር የተገነባዉ #አረርቲ_የሴራሚክስ ፋብሪካ ምርቱን ለገበያ ማቅረብ ጀመረ። በግዙፋ የቻይና የኮንስትራክሽን ኩባንያ ሲሲ-ሲሲ የተገነባዉ የሴራሚክስ ፋብሪካ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ አረርቲ ከተማ የተገነባ ሲሆን፤ ግንባታዉም ሁለት አመታትን ወስዷል፡፡

ምንጭ፦ #ኢትዮኤፍኤም
@tsegabwolde @tikvahethiopia