TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#መቐለ70_እንደርታ #ፋሲል_ከነማ

የመቐለ 70 እንደርታ ቡድን በካኖ ስፖርትስ አካዳሚ በፓብሎ ቦያስ ደሳምፓካ ስታዲየም የመጨረሻ ልምምዱን ትላንት አድርጓል ። የቡድኑ ተጨዋቾች #በጥሩ_ጤንነት መሆናቸውን ተሰምቷል።

በሌላ ዜና...

የአፍሪካ ኮንፌደሬሽን ዋንጫ ማጣሪያ እግር ኳስ ውድድር ፋሲል ከነማን ከታንዛንያው አዛም ክለብ ጋር ያገናኛል፡፡ ጨዋታው ነገ እሁድ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስቴዲየም ይደረጋል፡፡ የፋሲል ከነማ ምክትል አሰልጣኝ ሀይሉ ነጋሽ እንደተናገሩት አፄዎቹ ለማሸነፍ የሚያስችል መልካም የስነ ልቦና ዝግጅት ላይ ይገኛሉ ብለዋል፡፡ እንደ ምክትል አሰልጣኝ ሀይሉ ነጋሽ ገለጻ ተጫዋቾቹ ለማሸነፍ የሚያስችል ልምምድ በባሕር ዳር ከተማ ሲያደርጉ ቆይተዋል፡፡ አፄዎቹ የመጨረሻውን ልምምድ ትናንት አድርገው ዛሬ ዕረፍት ላይ ናቸው፡፡ ጉዳት የደረሰበት ምንም ተጫዋች እንደሌለ እና የተሻለ የስነ ልቦና መነቃቃት እንደሚታይባቸውም ነው የተናገሩት፡፡

Via #AMMA & #ethiokickOff

የስፖርት ጉዳዮችን ብቻ ትከታተሉ ዘንድ👇
@tikvahethsport

⛹‍♀🏋‍♀🏂🏄‍♂🚴‍♀🥊🥋🏇🤼‍♂https://publielectoral.lat/joinchat/AAAAAFb8M0pNEZTiGM68rg
እግር ኳስ ለሰላም፣ ለፍቅር፣ ለአንድነት፣ ለአብሮነት፣ ለሀገር ግንባታ!

#ባህርዳር_ከነማ
#መቐለ70_እንደርታ

PHOTO : ጋንታ መቐለ 70 እንደርታ

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia