TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Imala gaarii nagayaan galaa
መልካም መንገድ - ሠላም ግቡ!!


#JU/Jimma University/

/STOP HATE SPEECH/

√Jaraso Haile
√Daniel Tadesse
√Sinishawu Kedir
√Semira Jemal
√Ayanalem Kasa
√Desta Mohhamed
√Bereket Lera (Beki)
√Mesay Galana (Messi)
√Mohhamed Degesiso
√Mohhamed Baker
√Sultan Ahamed
√Makades zawude
√Lemlem Beyene
√Beruk Marakos
√Yadani Endale
√Tehitina Demisse
√Betelehem Lama
√Mulatu Abate
√Kasahun Tesfaye
√Jabesa Obesa
√Moges Hamaro
√Dese Alamayo
√Wondosen Negese
√Surafel Bedru
√Murutessa Kamal

#AMU

√Bikela Mekonnen
√Aschalw Dechassa
√Tigest Kassu
√Melkamu Matiyas
√Liuel Shimels

#WSU

√Duresa Bedaso
√Gudisa Robe
√Hayleyesus Esubalw
√Womdemenh Asheber
√Daniel Gambero
√Fereweyn Negatu
√Lidya Gezahgn
√Chala Awel

#WKU

√Mahelet Tefera
√Yonatan Abebe
√Ikrem Nuredin
√Hayat Hasen
√Asresash Assefa
√Solomon Hailu

Imala gaarii nagayaan galaa
መልካም መንገድ - ሠላም ግቡ!!


#Haramaya_University

@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ለትውስታ ከአምናው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የቲክቫህ ቤተሰቦች ጉዞ...

ከተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተውጣጡ፤ በተለያዩ የሀገራችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚማሩና በማህበራዊ ሚዲያ(ቴሌግራም) ብቻ የተሰባሰቡት የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰቦች...

በልዩነቶቻቸው ተከባብረው፤ በሰውነታቸው ተዋደው፤ ከምንም ነገር በላይ ሰብዓዊነታቸውን አስቀድመው፤ ጥላቻን፣ ሰዎችን ማንቋሸሽ፣ ሰዎችን በማንነታቸው ማሸማቀቅን፣ መግፋትን፣ ሰዎችን በሰውነታቸው አለማክበርን #ተፀይፈው "ነጩን የሰላም ምልክት፣ባንዲራ ተሸክመው ለሀገራች ህዝቦች ተስፋ የሚሰጥ እንቅስቃሴ አድርገው ነበር።

ለሀገራቸው ሰላም እና ፍቅር ቀና አስበው፤ ያለ አንዳቸው የግለሰብም ሆነ የድርጅት ድጋፍ፣ የትምህርት ጊዜያቸውን ሰውተው፤ ረጃጅም ጉዞዎችን እየተንገላቱ ተጉዘው፤ ከቤተሰባቸው ከሚላክላቸው ገንዘብ ቀንሰው ለጉዞ አውለው፣ ከራሳቸው ኪስ አውጥተው ተመገበው፣ የሚስማማቸውን ምግብ ካገኙ በልተው ከሌለም ፆም አድረው፤ ለፍቅር እና ለሰላም ሲሉ ብዙ ዋጋ ከፍለዋል። እንደ አንድ #ዜጋ ከራሳቸው የሚጠበቀውን በዚህ እድሜያቸው አድርገዋል። የህሊና ተወቃሽ ከመሆንም ድነዋል። ሁሌም ለሰው ልጅ ባላቸው ቀና አመለካከት ስናከብራቸው እና ስናወድሳቸው እንኖራለን።

የአንድ እናት ልጆች ነን መስመር አይለየን🇪🇹
የአንድ ቤት ልጆች ነን መስመር አይለየን🇪🇹
.
.
"ሁላችንም ወንድማማቾች ነን!"
"ሁላችንም እህትማማቾች ነን!"
"Nuti Hunduu OBBOLEEWWANI"

#Jimma #Wollo #Haramaya #DebreBrihan #Mekelle #Woldia #ArbaMinch #Hawassa #WolitaSodo #Wachamo #Wolkite

የቲክቫህ ቤተሰቦች ትውስታ!

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#CONGRATULATIONS

#MEKELLE #HARAMAYA

- በሃረማያ ዩኒቨርሲቲ የሐረር የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጁ ያሰለጥናቸውን 239 የህክምና ዶክተሮች ዛሬ አስመርቋል፡፡ ኮሌጁ ለ7ኛ ዙር ያስመረቀ ሲሆን ከተመራቂዎቹ 56ቱ ሴቶች ናቸው፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የሃረሪ ክልል ርዕሰ-መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ የዩኒቨርሲቲው የቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋና ሌሎች የክልልና የፌዴራል የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የተመራቂ ቤተሰቦች ተገኝተው ነበር።

- በመቐለ ዩንቨርስቲ የአይደር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ11ኛ ጊዜ 390 የህክምና ዶክተሮችን አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ መካከል በጥርስ የህክምና ሙያ የተማሩ ይገኙበታል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የፌዴራል የጤና ጥበቃ እና የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ተገኝተው ነበር።

(EBC)
@tikvahethmagazine