TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#2ተኛ_አመት 🎂 በአሁን ሰዓት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት እየተከናወነ በሚገኘው ዝግጅት ላይ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ፣ ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ፣ ዶክተር ኤልያስ ገብሩ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ደግሞ ወ/ሮ ፂዮን ቤተሰቡን ተቀላቅለው ቀኑን እያከበሩ ይገኛሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸

የTIKVAH-ETHIOPIA #2ተኛ ዓመት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት!! #TIKVAH_ETH

📸ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና
📸ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ/የWKU ፕሬዘዳንት/
📸አቶ ኦባንግ ሜቶ/የሰብዓዊ መብት ተሟጋች/

"ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ትሬዛ" "ማዘር ኦፍ አፍሪካ"

🎂ሃምሌ 21 ስለነበረው አከባበር ተጨማሪ ፎቶዎች እና መረጃዎች እንዲሁም ምስጋና የምናቀርብላቸውን ሰዎች ወደበኃላ ወደናተ አደርሳለሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia