TIKVAH-ETHIOPIA
#2ተኛ_አመት
🎂
በአሁን ሰዓት
በአበበች ጎበና
የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት እየተከናወነ በሚገኘው ዝግጅት ላይ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ፣ ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ፣ ዶክተር ኤልያስ ገብሩ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ደግሞ ወ/ሮ ፂዮን ቤተሰቡን ተቀላቅለው ቀኑን እያከበሩ ይገኛሉ።
@tsegabwolde
@tikvahethiopia