#2ተኛ_አመት 🎂 በአሁን ሰዓት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት እየተከናወነ በሚገኘው ዝግጅት ላይ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ኦባንግ ሜቶ፣ ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ፣ ዶክተር ኤልያስ ገብሩ፣ ከትምህርት ሚኒስቴር ደግሞ ወ/ሮ ፂዮን ቤተሰቡን ተቀላቅለው ቀኑን እያከበሩ ይገኛሉ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia