TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ወጣቶቹ መግለጫው ከሚሰጥበት አዳራሽ ከውጡ በኃላ ለጋዜጠኞች የተናገሩት፦

"ባለስልጣናትን እየሰደበ፤ ክብራቸውን እያንቋሸሸ፤ ማንነታቸውን እየተቸ፤ እንዴት ነው መግለጫ የሚሰጠው? ካለፈው ወራት የተለየ መግለጫ እየሰጠ አይደለም፤ ሁሌም ስድብ ነው፣ ሁሌም ትችት ነው፣ ሁሌም የአንድን ብሄረሰብ ማንነት ማንቋሸሽ ነው። ኦሮሞን ያገለለ ኢትዮጵያ እንዴት ሙሉ ሊሆን ይችላል?"
.
.
"ፊንፊኔ/አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ከተማ ናት ከተባለ እንዴት ኦሮሚያን ሊያገል ይችላል?እንዴት የኦሮሞ ተማሪ ተምሮ ፊንፊኔ ውስጥ ስራ ሊያጣ መግለጫ ይወጣበታል? ኢንጂነር ታከለ አ/አ ቢያስተዳድሩ ምን ችግር አለው? ካፒታላችን እሷ ሆና ቆሻሻው የሚጣልብን በኛ ላይ ነው..."

ከጋዜጠኞች የቀረበላቸው ጥያቄ፦

ለምን በስርዓት ኢትዮጵያዊ ባህልን ጠብቃችሁ ጥያቄ አልጠየቃችሁም?

ከወጣቶቹ አንዱ፦

"ከዚህ በፊት መጥቼ ነበር፤ #ለጋዜጠኛ ብቻ ነው የሚሰጠው ለሲቪሉ አይሰጥም። ጋዜጠኛ ብቻ ነው የሚጠይቀው አሉ። አሁንም ልጠይቅ ብሞክር ለጋዜጠኞች ብቻ ነው #የምንሰጠው ሲቪል የመጣችሁ በግላችሁ አንሰጥም ነው ያሉን፤ ስለዚህ መጠየቅ አንችልም ያለን እድል...። እኛ ጥያቄ ይዘን መጥተናል፤ ወሳኝ ወሳኝ #ጥያቄ በግላችን ይዘናል ጥያቄዎችን ለመጠየቅ መብት ስለማይሰጥ ይሄ ሰውዬ ምንም ማድረግ አንችልም።...አዲስ አበባ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ናት #የሁላችንም ናት። እሱ ግን ኦሮሞን ባገለለ ...ታከለ መጤ! ማነው የዚህች ሀገር ተወላጅ? ማነው የአ/አ ተወላጅ?

"መጠየቅ ትችላላችሁ እየተባልን እየተገፈተርን ነበር። ከቦታው ተገፍትረን ወጥተን ነው እናተም ቪድዮ አላችሁ ስንገፈተር..."

#TIKVAH_ETH
ቪድዮ: ኢትዮ ታይምስ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
#ጅግጅጋ

"#የሁላችንም የሆነች #ኢትዮጵያን ለመፍጠር ቀን ከሌት እንሰራለን" የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ #ሽመልስ_አብዲሳ

@tsegabwolde @tikvahethiopia