TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ከሁለት ሺ በላይ ምሁራንን የሚያሳትፈው የመጀመሪያው የአማራ ክልል የምሁራን መማክርት ጉባኤ በባህር ዳር ከመስከረም 9 እስከ 10 እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ የመማክርት ጉባኤው በክልሉ እና በአገሪቷ በሚታዩ #ማህበራዊ#ፖለቲካዊና #የኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ሳይንሳዊ ጥናቶችን በማቅረብ ተወያይቶ የመፍትሄ አቅጣጫዎችን እንደሚያስቀምጥ ይጠበቃል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia