TIKVAH-ETHIOPIA
1.48M subscribers
56.4K photos
1.4K videos
202 files
3.83K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ📸

የTIKVAH-ETHIOPIA #2ተኛ ዓመት በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት!! #TIKVAH_ETH

📸ክብርት ዶክተር አበበች ጎበና
📸ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ/የWKU ፕሬዘዳንት/
📸አቶ ኦባንግ ሜቶ/የሰብዓዊ መብት ተሟጋች/

"ኢትዮጵያዊቷ ማዘር ትሬዛ" "ማዘር ኦፍ አፍሪካ"

🎂ሃምሌ 21 ስለነበረው አከባበር ተጨማሪ ፎቶዎች እና መረጃዎች እንዲሁም ምስጋና የምናቀርብላቸውን ሰዎች ወደበኃላ ወደናተ አደርሳለሁ።

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸

በአበበች ጎበና የህፃናት እንክብካቤና ልማት ድርጅት የተከበረውን TIKVAH-ETH ሁለተኛ አመት የምስረታ በዓልን #በፎቶ ተመልከቱ!

📸ዶክተር ኤልያስ ገብሩ
📸የWKU ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ
📸የሰብአዊ መብት ተሟጋች ኦባንግ ሜቶ
📸የ"ተስፋ የሰነቀ ጉዞ" ፀሃፊ ጋዜጠኛ ጥሩወርቅ ካሳ
📸የWKU የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሲሳይ ሸዋማረ

#ሁለተኛ_አመት🎂#TIKVAH_ETH

#አበበች_ጎበና_የህፃናት_እንክብካቤና_ልማት_ድርጅት #ሀምሌ21

🏷በዕለቱ የተላለፉ መልዕክቶችን በቀጣይ ቀናት በዩትዩብ እና በቴሌግራም ቻናላችን በኩል ወደእናተ ይደርሳል!! በድጋሚ እንኴን አደረሰን!!

@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#TIKVAH_ETH

📹የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፂዮን ተክሉ
📹የWKU ፕሬዘዳንት ፕሮፌሰር ደጀኔ አየለ
📹የሰብአዊ መብት ተሟጋች ኦባንግ ሜቶ
📹የ"ተስፋ የሰነቀ ጉዞ" ፀሃፊ ጋዜጠኛ ጥሩወርቅ ካሳ
📹የWKU የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዘዳንት ዶክተር ሲሳይ ሸዋማረ

#ሁለተኛ_አመት🎂#TIKVAH_ETH

#አበበች_ጎበና_የህፃናት_እንክብካቤና_ልማት_ድርጅት #ሀምሌ21

@tsegabwolde @tikvahethiopia
የዕለቱ መልዕላክት፦

መከባበር፣ መዋደድ፣ መተሳሰብና አንድነት ካለ ሀገራችን ኢትዮጵያ ለሁላችንም የምትበቃ #ለምለም_ምድር ናት።

መከባበር

ሰው በሰውነቱ ብቻ ሊከበር ይገባል፤ ሰውን ስናከበር እምነቱን፣ ባህሉን፣ ቋንቋውን፣ ብሄሩን፣ የኔ ነው የሚለው ነገር ሁሉ እናከብርለታለን። አመለካከቱን፣ አስተሳሰቡን እናከብርለታለን። ርቀን ሳይሆን ተጠግተን የሚጠቅመንን እንወስዳለን። የተሳሳተ መንግድ ላይ ካለም በመልካም ቀረቤታና በፍቅር በልዩ ክብር ወደ ትክክለኛው መንገድ መመለስ ይቻላል። ሰው አመለካከቱ ምንም ይሁን ምንም በሰውነቱ ብቻ ሊወደድ እና ሊከበር የሚገባው ፍጡር ነው።

መዋደድ

እኛን የፈጠረን ፈጣሪ ይወደናል ብለን እንደምናስበው ሁሉ በምድር ላይ ያሉ የሰው ልጆችን በእኩል አይን ልንመለከትና ልንወድ ይገባል። ሰውን መውደድ የፈጠረንን ፈጣሪን መውደድ ነውና።

መተሳሰብ

እኛን የሚሰማን እያንዳንዱ ስሜት ሌሎች ሰዎችንም ይሰማቸዋል ብለን እናስብ። ሲርበን ሌሎችም ልክ እንደኔው ይራባሉ ብለን እናስብ፤ ሰው ሲጎዳ እኔ ነኝ የተጎዳሁት ብለን እናስብ፤ አንዳችን የለሌላኛችን ባዶ መሆናችንን እናስብ። ለኛ እንደምንስሳሳው ለሰው ልጅ ሁሉ ልንሳሳ ይገባል። አንዳችን ለሌላኛችን በችግራችን ጊዜ ልንደርስ ይገባል።

አንድነት

እኛን አንድ የሚያደርገን ከኢትዮጵያዊ ዜግነታችን በፊት ሰውነት ነው። አንድነታችን ሊጠነክር የሚገባው በሰውነት መሰረት ላይ ነው። ዜግነት ይቀየር ይሆናል ሰው መሆን ግን በፍፁም! ከምንም በፊት ሰውነት ይቅደም። ከሰውነት በኃላ እንደ አንድ ሀገር ዜጎች አንድ በሚያደርጉን ነገሮች ላይ ልንሰራ ይገባል።

እስከዛሬ #ስለሰብዓዊነት በአግባቡ ተሰርቶ ቢሆን ኖሮ የሰማናቸውና አየሰማናቸው ያሉ የሞት፣ የመፈናቀል፣ የስቃይ ዜናዎች ባልኖሩ ነበር። ሰው መሆን ማለት እኔ የሚሰማኝን ሰዎች ይሰማቸዋል ብሎ ማሰብ ነው።

#መሰድብ እንደማልፈልገው ሌሎችም #ክብራቸው እንዲነካ አይፈልጉም፤ በሰላም መኖርን እንደምፈልገው ሁሉ ሌሎችም በሰላም መኖር ይፈልጋሉ፤ ስቃይ እንደማልፈልግ ሁሉ ሌሎችም መሰቃየትን ፈፅሞ አይፈልጉም።

ኢትዮጵያን በመከባበር፣ በመዋደድ፣ በመተሳሰብና በአንድነት እንገንባ!! አሁን ካለንበት አስከፊ የድህነት ኑሯችን ውስጥም እንውጣ!!

#TIKVAH_ETH
🗓ሀምሌ 27/11/2011 ዓ/ም

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ኢድ ሙባረክ!

እንኳን #ለ1440ኛው ዓመተ-ሒጂራ የኢድ-አል-አድሃ (#ዓረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም፤የፍቅር፤ #የመተሳሰብ ይሁንልን!!

#TIKVAH_ETH🕋#EidAlAdha🕋#EidMubarak

@tsegabwolde @tikvahethiopia #EidMubarak
በሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የአሚር ኑር ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት በአረፋ በአል ዋዜማ በተደረጉ #ድንገተኛ ፍተሻዎች ልዩ ስሙ #ዱክበር በተባለ አካባቢ አንድ የቱርክ ስሪት EKOL.P29 #ሽጉጥ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ከወረዳው ፖሊስ ያገኝነው መረጃ ያመለክታል።

Via AD/#TIKVAH_ETH

@tsegabwolde @tikvahethiopia
#tikvah

2009 እና 2010 እንዳደረግነው ዘንድሮም ውጤታችሁን በማየት የሚያግዟቹን የቤተሰባችን አባላት ከዚህ በታች እናስተዋውቃችኃለን፦

የመፈተኛ ቁጥራችሁን ላኩላቸው!

@zeuuuuuus
@ehajjroba
@Ye_habshea_lij
@KidusieZFasilKenmaFentahun
@Eyosm
@Neooman
@mah21212121
@Yoni_Wg
@JEROMINAA
@Menelik_G
@Mamabete
@Adrus13
@Rebi_zideni_ilma
@yafet0
@tati0_0
@Ricksanchez137
@showlove4ll
@xxxyxxx62342xxx2yy124xxxxxxxxxx
@Andikiya
@alphAk7
@Nati12g
@Jina_55
@Bisszy
@Abenudan
@fasilminale
@dawityman
@bk_mebe
@henoktes72
@jerMaiN_LaMarr_Cole
@MixingLiquor
@J2129
@Beki_Gz
@Yididii
@Tewfeeq
@Fajoa
@Precious_ummi
@Amtheonee
@Abdidebela

ይህን #የቴሌግራም ቦት በመጠቀም በቀላሉ የ12ኛ ክፍል ውጤታችሁን ማወቅ ትችላላቹ ።
👉To use the bot
> join @grade_12_placement_bot
> click on start
> put your registration number
> results will be displayed.

Biruk Tilahun - AAU

@tikvahethiopia

አመስግኑልን!!

#TIKVAH_ETH ወደሌሎች መረጃዎች ያልፋል!!
ፎቶ📸የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ #ፅዮን_ተክሉ በቦትስዋና፣ ጋቦሮኒ Innovation Education In Africa 2019🇪🇹

ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ
#TIKVAH_ETH

@tsegabwolde @tikvahethiopia
ፎቶ📸የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ #ፅዮን_ተክሉና የመቐለ ዩኒቨርሲቲው መምህር ኢንጂነር ፊሊሞን ግደይ በቦትስዋና፣ ጋቦሮኒ Innovation Education In Africa 2019🇪🇹

ፎቶ: የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፅዮን ተክሉ #TIKVAH_ETH

@tsegabwolde @tikvahethiopia